May 2014

Published on January 2017 | Categories: Documents | Downloads: 39 | Comments: 0 | Views: 1595
of 24
Download PDF   Embed   Report

Comments

Content

THIS ISSUE: VOLUME XIX, NO. 5: May 15, 2014 / NEXT ISSUE: Friday June 15, 2014 / DEADLINE: June 8, 2014

Prime Minister Stephen Harper and his wife Laureen reflect on the
lives lost in Afghanistan at the Hall of Honour.
...Read more page 19

አትሌት ሹሚ ደቻሳ
ማራቶን ማሸነፉ፣ ---

ስሞኑን በሰሜን ጀርመን የወደብ ከተማ
ሓምበርግ፣ ለ 29 ነኛ ጊዜ በተካሄደው
የማራቶን ሩጫ ውድድር ፣ ኢትዮጵያዊው የ
24 ዓመት ወጣት አትሌት ሹሚ ደቻሳ፣ 42
ኪሎሜትር ከ 195 ሜትር ርቀቱን በ 2 ሰዓት
ከ 6 ደቂቃ ከ 44 ሴኮንድ በማጠናቀቅ አንደኛ
ሆኗል ። ተከታዩን ገጽ 6 ይመልከት
Shumi Dechasa

DECHASA HOLDS OFF NDIEMA TO
WIN HAMBURG MARATHON...
Read more page 6

Inter-Canada Immigration
Counsel INC (ICIC)
Tawakal ExpressThe fast, easy and secure
way to send money! Contact us today, we
would be glad to assist you.

WORLD MONEY TRANSFER

ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያና ወደ ተቀረው ዓለም በአስተማማኝ
መንገድ ለመላክ www.daraltawakal.com ተመልከቱ።
እንዲሁም የተለያዩ አጀንሲዎች አሉንና ስልክ ደውሉልን።
በተጨማሪም በድህረ ገጻችንም www.tzta.ca ይመልከቱ።

For Detail information Call
416-235-0101 or 647-349-4006

Abebe Gellaw interrupted Obama and Obama agrees with
Ethiopia’s call for freedom


The President, who was talking about winning both Congress and the Senate
from the Republicans in the next election, replied “I agree with you although why don’t
I talk about it later because I am just about to finish. You and me will talk about it. I am
going to be coming around.”

But Abebe continued his message and loudly called for help to free jailed
bloggers and journalists. “Stand with the people of Ethiopia, don’t support tyranny,” he
said to which the president answered again, “I agree with you.”

“We have tyranny in Ethiopia,” Abebe said and added, “We love you!”

“I love you back,” the present replied and noted that his speech was kind of
screwed up.

“That is okay. And we got free speech in this country,” he said before wrapping
up his speech...Read more page 20

የአበበ ገላው “ጩኸት” አንደምታ
“የዋህ ነህ – የአበበ ገላው ድምጹን ማሰማት ስርዓቱን አያፈርሰውም፣ ኦባማ በስርዓቱ ላይ ማዕቀብ እንዲጥል፣
በአደባባይ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን በደል እንዲያወግዝ አያደርገውም” ይሉኛል፡፡ እኔስ እሱን
መች ጠበቅኩና? ለተበዳይ በደሉ መሰማቱ በራሱ የድሉ መጀመሪያ መሆኑን አታውቁም? ለታፈነ ሰው ጩኸቱ
ለአደባባይ መብቃቱ፣ በደሉ ለጆሮ መድረሱ በራሱ ስኬት ነው፡፡ እንጂማ ጀርባዬ ላይ ሆኖ የሚያጎብጠኝን፣ እንደ
እንስሳ ስለ ሆዴ እንጂ ስለ ነጻነቴ እንዳልጠይቅ የሚያስፈራራኝን፣ ስራ፣ የመኖሪያ ቤት ወዘተ በጥረቴ ሳይሆን
ለስርዓቱ ባጎበደድኩት መጠን የማገኘው ድርጎ ያደረገብኝን ስርዓት ወግድልኝ ብሎ የማሽቀንጠሩ ኃላፊነት
የኦባማ ሳይሆን የኔ መሆኑን መቼ አጣሁት? ተከታዩን ገጽ 8 ይመልከቱ

KWEKU T. ACKAAH-BOAFO
LL.B (Hons), B.L. Cert (J.C.F.A.), LL.M

ማንኛውም ኢሚግሬሽንን የሚመለከት ጉዳይ ወደኔ
አምጡት፡ እኔ በቻልኩት ሁሉ በታማኝነትና
በጥንቃቄ አገለግላችኋለሁ።
Sisay Assefa BSc. RCIC
Director, Immigration Counsel
Ontario Commissioner for Taking Affidavits
Member in good standing with ICCRC

Tel. 416-572-7606 or 416-572-7586 1920 Yonge Street Suite 217
Cell. 647-409-4142 Fax 416-572-7501 Toronto ON, M4S 3E2
Canada
E-mail [email protected]

228 Bering Av Unite 2 Etobicok, ON M8Z 3A3
Tel: 416-640-2841, Fax: 416-640-2842
www.dahabshiil.com www.dahabshiil.ca

Tel:-

(416) 740-3616

202-2978 Isligton Ave.,

E-mail: [email protected]

CRIMINAL LAW

* Criminal Code Offences * Youth Criminal Justice Act *
Summary Conviction Appeals

FAMILY LAW
* Divorce * Child Custody & Protection * Access & Support

IMMIGRATION LAW

* Federal Court Matters (Judical Review) * Immigration Appeal
Division Matters-including Foreign Sponsersip Appeals *
Detention Review & Deportation Order Appeals * Visa Extension
& Appeals

Africa

Middle East
Bahrain, Jordan, Kuwait
Qatar, United Arab Emirates,
Yemen.

አማል ፈጣን አስተማማኝ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ መላኪያ!

416-245-0805
2086 Lawrence Avenue west, Unit 4,

Tel.:

Toronto, Ontario M9N Z9

Driving School

Air Brake
Air
Brake Classes
Classes Available
Available every
everyweekend.
weekend
TruckTraing
Trainingfrom
from$599.99
Truck
$599.99
B,C.D.E.F. from
from $299.99
B.C.D.E.F
$299.99
Forklift from $50.00

Forklift from $50.00

- Citizenship Application
- Appeals
- Refugee cases
- Detention Reviews
- Sponserships
- Live in care giver
- Pre Removal and Humaniterian Cases

Call
Call:-416-745-5700
416 745 5700

ፍጹም ዘርዓይ

*USED CAR * WE RENT A CAR.
መኪና እንሸጣለን! መኪና እናከርያለን!

Commissioner of Oath

Tel.: 416-304-1261 * Cell: 416-817-6855

Fax: 416-916-7427
Email: [email protected]

3500 Danforth Avenue, Toronto, ON

DHAKA AUTO SERVICES

USED CAR SALE

መኪናዎች እንሸጣለን፣ እንዲሁም እንጠግናለን።

EMISSION TEST &
Service Faclity
የኢሚሽን ቴስት እናደርጋለን፣
ካለፉም ሠርትፊኬት እንሰጣለ።

Open77 days
days aa week
Open
Week

25522552
FinchFinch
Ave. W.,
103 (Finchdale
Plaza)
Ave.Suite
W. (Finchdale
Plaza
1468
ON)
1468Victoria
Victoriapark
ParkAvenue
Avenue(Tooronto,
(Toronto, ON

North America

E-mail:- [email protected]

*Email: [email protected]*

GREAT Truck & Forklift

New Zealand, Australia

ቢ. ኤፍ አውቶ ሴል
B.F AUTO SALE

828C Bloor Ste. W.

Fax:- 416-538-2297
Fax:647-351-3133

Australia

Malaysia

Canada, United States

ግሎባል ኢሚግሬሽን አገልግሎት

At Amal express when we say
express we mean it

Asia

From Africa to Asia, Europe to
Middle East and USA to Australia Worldwide Branches Over 150 Countries

Global Immigration Services
Toronto, ON M6G 1M2
Office phone:- 416-537-4800
Cell Phone:- 416-574-4900

Europe

Djibouti, Egypt, Ethiopia
Belgium, Denmark, Finland
Kenya, Rwanda, Southafrica
France, Ireland, Italy,
Somalia, Somaliland, Tanzaniya Netherlands, Norway, Spain,
Uganda, Sudan, South sudan Switzerland, Sweden, United Kingdom

ዮናታን
ዮናታን

416-832-1816 * 416-691-1500

SEFTY INSPECTION
CERTIFICATE
1 Musgrave Street, Unit 1 M4E 2H3
Victoria Park & Gerrard

Reg. #4642328

TZTA: Page 2: May 15, 2014 [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

በኢትዮጵያ

በአዲስ አበባና አካባቢው ቤት በሕብርት
ለመሥርት ለምትፈልጉ ሁሉ።

በአዲስ አበባና በአካባቢው ለመኖሪያ ቤት (ለክራይ) የሚሆን በማህበር (በጋራ) መሬቱን
በሊስ ወስዶ ሕጋዊ በሆነ መንገድ ቤት ለመሥራት የሚፈልግ ሰው ካለ ከባለ ሙያው
እሪያል እስቴት እና ሞርጌጅ ኤጅንት (ኤሌትሪክል ኢንጅኔር) ከሆኑት አቶ ኤሊያስ አሪ
(416) 939-3018 ደውላችሁ ያነጋግሩ። የበለጠ መረጃ ያገኛሉ።

ዝርዝር ሁኔታን ለመግለጽ (ማሳሽያ)
1) የመኖሪያ ቤት በጋራ ለመሥራት ከማዘጋጃ ቤት መሬቱን በሊስ ወስደው አስፈላጊውን
የሊሱን ቅድመ ክፍያ ከፍለው ካጠናቀቁ በኋላ የከተማ ቦታ በሊስ የወሰደ ሰው የሊሱን
ይዞታ ምስክር ወረቀት በስሙ ይሰጠዋል እንዲሁም የከፈሉበት እሪሲት ይሰጠዎታል።
2) ለሞርጌጅ አስፈላጊውን ዳውን ፔይምንት በግንባታ ላይ ከዋለ በኋላ የቀረውን
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ብድር እንዲያገኙ እንጠይቃለን። ብድሩን ባገኙበት ባንክ
አካውንት ከፍተው ባንኩ በሚጠይቀው አከፋፈል ከአካንትዎ ብድሩን እንዲከፍሉ
እናደርጋለን።
3) ነባር ቤቶችን ህጋዊ በሆነ መንገድ በጠበቃ (ሎውየር) ተጣርቶ በተረጋገጠ መረጃ እና
ማስረጃ መግዛት መሸጥ ይቻላል።
4) የካንፓኒውን ሼር ለመግዛት የሚፈልግ ካለ ሼሩን መግዛት ይቻላል።

5. ቦታው ከሞምላቱ በፊት ተመዝገቡ!!

6) If you have a plan to travel to
Ethiopia, we can arrange for you
with special price; RENTAL CAR,
LOCAL FLIGHT, MOTEL, HOTEL,
GUEST HOUSE, VILLA AND SO ON.
7) Cell:- (416) 939-3018
Fax:- (416) 694-7201
E-mail:- [email protected]

2558 Danforth Ave.

(At Main Subway Station) Suite #202

TZTA: Page 3: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Yohannes Yayeh

SalesRepresentative

RE/MAX West Realty Inc. Brokerage
Independently owned and operated

1678 Bloor Street West 4th Floor, Toronto Ontario M6P 1A9

For more information
Cell:- 416-302-1942
Office(416) 769-1616
E-mail: [email protected]
Websie:- www.yohannesssells.com

ዮሐንስ ያየህ
• Why you rent when
you can own one of
the beautiful house!
• I can arrange a
mortgage a lawyer
& home inspector
for you.
• Guaranteed sale of
your home.
• Real estate
information free.

በGTA ቶሮንቶና አካባቢው ቤት መግዛት ወይም መሸጥ ከፈለጉ እንረዳዎታለን።

* ቤት ከመግዝት ወይም ከመሸጥዎ በፊት አስፈላጊ ምክር እንሰጣለን።

* ቤት ለመግዛት ከባንክ እንዴት ብድር እንደሚያገኙ ምክርና እርዳታ እንሰጣለን።


* የቤት ክራይ ከፍለው ከሚኖሩ በዚያ ዋጋ ተመጣጣኝና የሚስማማዎትን ቤት ለመግዛት እንፈልግለዎታለን።



* ቤትዎን ለሽያጭ ስናቀርብ የተለያየ ዘዴ በመጠቀም በጥሩ ዋጋ በአጭር ጊዜ እንዲሸጥ ጥረት እናደርጋለን።




* ለቤት ግዢና ሽያጭ ለሚረዱ ጠበቃዎች እንጠቁማለን።





* ብቁና በሙያው የሰለጠኑትን እንስፔክተሮች እንጠቁማለን።
በተረፈ የቤት መግዛት ወይም መሸጥ ፍላጎተዎንና ጥቅምዎትን ለማርካት በጥሩ ትህትና ባለው መስተንግዶ
ከፍተኛ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነን።
ከዚህ በታች በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር Yohannes ዮሐንስ ያየህ

416-302-1942 ብለው ይደውሉ።

TZTA: Page 4: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

ዜና

ዶ/ር ሼክስፒር ፈይሳ የሃይለመድህን አበራን
ጉዳይ ለመከታተል ጄኔቫ አመራ

ዶ/ር ሼክስፒር ፈይሳ


(EMF ) የረዳት ፓይለት ሃይለመድህን
አበራን ጉዳይ ለመከታተል ኢትዮጵያዊው የህግ ባለሞያ
ዶ/ር ሼክስፒር ፈይሳ ባለፈው ሳምንት ወደ ጄኔቭስዊዘርላንድ ተጉዟል።

ሼክስፒር ፈይሳ የረዳት ፓይለቱን ጉዳይ
ከሚኖርበት ከሲያትል ከተማ በቅርብ ሲከታተል
ቆይቶ ነው ወደ ጄኔቭ ያመራው። ጄኔቭ እንደደረሰም
የሃይለመድህን አበራን ጠበቃና ጉዳዩን ከሚከታተሉ
አካላት ጋር በስፋት ተወያይቷል። በተለይ ከረዳት
ፓይለቱ ጠበቃ ጋር ረጅም ሰዓታት በመውሰድ በበርካታ
የህግና የቴክኒክ ጉዳዮች ላይ በጥልቅ
ተነጋግሯል።

ረዳት ፓይለቱ ሙሉ በሙሉ ጤነኛ
እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል። ኢትዮጵያዊ የህግና
እንዳስፈለጊነቱ የህክምና ባለሞያዎች ጋር እንዲገናኝም
ዶ/ር ሼክስፒር ምክር ሰጥቷል።

የረዳት ፓይለቱ ጠበቃ የስዊስ መንግስት
ሃይለመድህን አበራን ለኢትዮጵያ አሳልፎ እንደማይሰጥና
ግዚያዊ የስደት ፈቃድ እንዲሰጠው ውሳኔ መተላለፉን
ያረጋገጠ ሲሆን - ጉዳዩ በቅርብ ጊዜ በሚሰየመው ግልጽ
ችሎት እልባት እንደሚያገኝ
አመላክቷል።

የሃይለመድህን አበራን ወደ ኢትዮጵያ

SONA DISTRIBUTORS
www.220v.com

ለማስመለስ በአቶ አስመላሽ ወልደ-ስላሴ የተመራ
ከፍተኛ የኢህአዴግ ቡድን ጄኔቭ፣ ከርሞ ጥያቄው
በስዊዘርላንድ መንግስት ውድቅ መደረጉ ይታወሳል።

ቡድኑ የስዊስ ፌዴሬሽን የህግ አካላትን
ለማሳመን ካቀረበው ምክንያት ዋነኛው፣ ረዳት ፓይለት
ሃይለመድህን አበራ የአእምሮ በሽተኛ መሆኑን እና
ይህንንም ከራሱ ቤተሰብ አባላት እንዳረጋገጡላቸው
ገልጸዋል። የስዊዝ መንግስት ግን ጥያቄውን ውድቅ
አድርጎታል። ለዚህም የሰጠው ዋነኛ ምክንያት፤ የሞት
ፍርድን ተግባራዊ ለሚያደርግ መንግስት ማንንም
አሳልፌ አልሰጥም የሚል ሲሆን ይህ ባይሆንም፣
በስዊዘርላንድ እና በኢትዮጵያ መሃል ተጠርጣሪ እስረኛን
የማስመለስ ውል
የለም ብለዋል።

ረዳት ፓይለቱ ለግዜው ሰው ማግኘት
እንደማይፈልግ የተነገረ ሲሆን: ወንድም ዶ/ር
እንዳላማው አበራ እና በጀርመን የምትኖር እህቱ
ሃይማኖት አበራ ጄኔቭ ድረስ በመሄድ ሃይለመድህን
አበራን ከሚገኝበት እስር ቤት ጎብኝተውታል።

ወጣት ሃይለመድህን አበራ ባለፈው የካቲት
10፣ 2006 ዓ.ም. የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት
የሆነውን ቦይንግ 767 አግቶ ጄኔቭ ስዊዘርላንድ
ላይ በማሳረፍ እዚያው የፖለቲካ ጥገኝነት መጠየቁ
ይታወሳል። የአለም ዜና ርዕስ ሁሉ ትኩረት ስቦ የነበረው
ይህ ልዩ ክስተት የኢትዮጵያን የሰብአዊ መብት ሁኔታና
የአስተዳደር በደል አደባባይ በማውጣቱ የገዢው ፓርቲ
አባላትን እጅግ እንዳበሳጨ ይነገራል።

አንዳንድ መገናኘ ብዙሃን እንደገለጹት
የአጎቱ ድንገተና ህልፈት ርዳት ፓይለቱን አስቆጥቶት
ነበር። የሃይለመድህን አበራ አጎት፤ ዶ/ር እምሩ ሥዩም
ህይወት በድንገት ማለፍ ለብዙዎች ያልተፈታ እንቆቅልሽ
ነው። ዶ/ር እምሩ ሥዩም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
መምህር ነበሩ።

በአለም ዙሪያ ያሉ ኢትዮጵያውያን ወጣቱ
ፓይለት ሃይለመድህን አበራን መደገፋቸውን እንደቀጠሉ
ሲሆን በረዳት ፓይለቱ ስም የተከፈቱ ድረ-ገጾች እና
የፌስቡክ መድረኮች ላይ አሁንም ሰፊ ዘመቻ በማድረግ
ላይ ይገኛል።
ዶ/ር ሼክስፒር ፈይሳ ጄኔቭ-ስዊዘርላንድ

ጁነዲን ሰዶ አትላንታ – አሜሪካ ገቡ

Junedin Sado
ይሄ ፋሽስት መንግሥት!” ማለት ጀምረዋል!

አገር
ለቀው
የኮበለሉትና
የኦሮምያ
ፕሬዚዳንትነትን ጨምሮ በተለያዩ የመንግሥት መስሪያ
ቤቶች በሚኒስትርነት ማዕረግ ያገለገሉት እንዲሁም
የኦህዴድና የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ
ጁነዲን ሰዶ አሜሪካ መግባታቸውን በዋሺንግተን ዲሲ
የሚታተመው ዘ-ኢትዮጵያ የተባለው የአማርኛ ጋዜጣ
ይፋ አድርጓል። ኬንያ ለአንድ ዓመት ያህል በስደተኝነት
ተቀምጠው የአሳይለም ወረቀታቸውን አግኝተው አትላንታ
ከገቡ ሁለት ወራት እንደሆናቸውም የዘኢትዮጵያ ጋዜጣ
ምንጮች ገልጸዋል።

አቶ ጁነዲን በአባ ዱላ ገመዳ እስኪተኩ ድረስ
ከኦክቶበር 28/2001 እስከ ኦክቶበር 6 /2005 የኦሮምያ
ክልል ፕሬዚዳንት ነበሩ። ከዚያም የትራንስፖርትና መገናኛ
ሚኒስትር በመሆን እስከ ኦክቶበር 2008 አገልግለዋል።
በመቀጠልም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትርነት ከሠሩ

በኋላ በመጨረሻም በ2010 የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር
በመሆን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊን
መንግሥት አገልግለዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም የቦርድ
ሊቀመንበር ነበሩ። መንግሥታቸው ብዙ ዓመት ከኖሩበት
የሚኒስትሮች ካቢኔ ያሰነባታቸው የአቶ ኃይለማርያም
የጠቅላይ ሚኒስትርነት ዘመን ሲጀመር ነው።

የስደት ኑሯቸውን ማቃናት የያዙት አቶ ጁነዲን
ከወዳጆቻቸው ጋር ሲያወጉ “ይሄ ፋሽስት መንግሥት
እኮ የሚያደርገውን አያውቅም” በሚል መገረም ሲናገሩ
መደመጣቸውን ምንጮቻችን ገልጸዋል። ባለቤታቸው
ወ/ሮ ሀቢባ መሀመድ “በሽብር ተግባር ተጠርጥረዋል፣
ከሳዑዲ ኤምባሲ ገንዘብና መጽሐፍት ይዘው ሲወጡ ሐምሌ
9 ቀን 2004 እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል” በሚል ተዘውታሪ
ሰበብ በእስር መቆየታቸው ይታወሳል። ከሥልጣናቸው
በመስመጥ ላይ ለነበሩት አቶ ጁኒዲም ይህ የባለቤታቸው
እስር ተጨምሮ ከአገር ለመኮብለል መንስኤ መሆኑ ሲዘገብ
መሰንበቱ ይታወቃል።

ባለቤታቸውና ልጃቸው አሁንም በኢትዮጵያ
የሚገኙ በመሆኑ አቶ ጁኒዲን በይፋ ምንም አስተያየት
ሳይሰጡ ተቆጠበው መቀመጡን መምረጣቸው ተነግሯል።
ሰሞኑን በኦሮምያ ክልል ተማሪዎች ላይ እየደረሰው ያለው
ግድያና ሁከት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ የሚመለከታቸው
ቢሆንም፣ እንደ ተራ ሰው “ይሄ ፋሽስት መንግሥት ምን
እያደረገ ነው” ብለው መገረማቸው መልሶ ማሰገረሙን
ምጮቻችን ገልጸውልናል። የኦሮምያ ክልል ፕሬዘዳንት
ከነበሩት ውስጥ ሀገር ጥለው የኮበለሉ ፕሬዘዳንቶች ከአቶ
ሀሰን ዓሊ ጋር አቶ ጁነዲን ሲደመሩ ሁለተኛ መሆናቸው
ነው። ሁለቱም አትላንታ መሆናቸው ሲገለጽ አቶ ጁነዲን
በአንድ ዩኒቨርስቲ መምርህነት ሥራ ለማግኘት ማመልከቻ
ማስገባታቸውም ተነግሯል።
ምንጭ: (ዘኢትዮጵያ)

“ዳብልይ ዩ.ኤፍ.ፒ”ኢትዮጵያውያንን በምግብ
እንደሚረዳ አስታወቀ
ጄኔቫ፦ « ዳብል ዩ ኤፍ ፒ» በያዝነዉ ዓመት 6,5 ሚሊዮን እንደሚችልም አስታዉቀዋል። በሰሜን ኢትዮጵያ ደግሞ

ኢትዮጵያዉያንን በምግብ ለመርዳት ዝግጁ መሆኑን
አስታወቀ። የተመድ ተቋም ሀገሪቱ በአንበጣ፣ በጎረቤት
ሃገራት ጦርነትና በዝናብ እጥረት መጎዳቷን ዛሬ ከጄኔቫ
አመልክቷል። የድርጅቱ ቃል አቀባይ ኤልዛቤት ባየርስ
በሀገሪቱ ምሥራቃዊ ክፍል በቅርቡ ይከሰታል ተብሎ
የሚጠበቀዉ የአንበጣ መንጋ ወረራ ስጋት ማሳደሩን
ገልጸዋል። ተገቢዉ ርምጃ ካልተወሰደም በአካባቢዉ
የሚገኘዉን አርብቶ አደር ማኅበረሰብ ለችግር ሊያጋልጥ

ላለፉት ሶስት ወይም አራት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ
እጥረት መኖሩንም ገልጸዋል። ከዚህ በተጨማሪም
በደቡብ ሱዳን በሚካሄደዉ ግጭት ምክንያት ወደ
ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ
መሄዱንም WFP አመልክቷል። ባለፉት ስድስት ወራት
ብቻ 120ሺ ደቡብ ሱዳናዉያን ወደኢትዮጵያ ገብተዋል፤
ይህም እዚያ የሚገኙትን ስደተኞች ቁጥር 500ሺ
እንደሚያደርስ ተገልጿል።
ዜና ገጽ 5 ይመልከቱ

የምንሰጣቸው
አገልግሎት

See the article
on page 22

_- የሴቶች የወር አበባ ችግር
- አለርጅክን በተመለከተ
- እንቅልፍን ማጣት
- ክብደት ለመቀነስ
- የቆዳ በሽታ በተመለከተ
- ቁርጥማትና ድንዛአዜ
- ራስ ምታትን በተመለከተ
- የወንድ ልጅ ችግር ካለ
- መሃንነትን በተመለከተ
- ፍርሃትን መፈወስ
- መደበርን መፈወስ
- ልብ በሽታና ስትሮክ
- አልክሆል፣ ሲጋራ ሱስ
- የፀጉር መመንመን ጉዳይ

ለመሳሰሉት
ሕክምና ለመስጠት
ሙሉ ሕጋዊ
ፈቃድና ዋስትና
አለን።

TZTA: Page 5: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

ከገጽ 4 የዞረ

ደቡብ ሱዳን – የሰላም ድርድር ወይስ ቁማር?
“ካልፈረማችሁ ለICC አሳልፈን እንሰጣችኋለን” ሃይለማርያም

ስምምነቱ በማስፈራራትና በተጽዕኖ የተካሄደ መሆኑን
ዘግቧል፡፡ “ጠ/ሚ/ሩ ለሬክ ሲነግረው ስምምነቱን
ዛሬ ሳትፈርሙ ከዚህ አትወጡም ብሎት ነበር ለእኔ
ደግሞ ሰነዱን ካልፈረምክ አስርሃለሁ” በማለት
አስፈራርተዋቸው እንደነበር ሳልቫ ኪር መናገራቸውን
ዘግቧል፡፡ ሳልቫ ኪር ከሬክ ማቻር ጋር ፊት ለፊት
ተገናኝተው ምንም ዓይነት ውይይት ሳያደርጉ ለፊርማ
ብቻ መተያየታቸውንም ተናግረዋል፡፡ssudan1
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ስምምነቱን
የማይፈርሙ
ከሆነ
ጠ/ሚ/ር
ሃይለማርያም
ለዓለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድቤት (ICC)
አሳልፈው እንደሚሰጧቸው መግለጻቸውን በጁባ
የጎልጉል ምንጭ አስታወቁ፡፡ ሱዳን ትሪቢዩን በበኩሉ
ስምምነቱ የማይፈረም ከሆነ እስር እንደሚጠብቃቸው
ሃይለማርያም ለሳልቫ ኪር መናገራቸውን ምንጮቹን
ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ አርብ የተፈጸመው የስምምነት ፊርማ
ገና ሳይደርቅ ሁለቱም ኃይላት ወደ እርስበርስ ውጊያው
ተመልሰው በመግባት እየተካሰሱ ነው፡፡

እጅግ ደም አፋሳሽ በሆነውና ለበርካታ ዜጎች መፈናቀል
ምክንያት የሆነው የደቡብ ሱዳን የእርስበርስ ጦርነት
ከጥቂት ቀናት በፊት አዲስ አበባ ላይ በፊርማ ሲጸድቅ
ብዙ ተስፋ የተጣለበት ነበር፡፡ ሆኖም ስምምነቱ ከተጽዕኖ
ባለፈ መልኩ በዕለቱ በፊርማ ካልጸደቀ ሳልቫ ኪርንም
ሆነ ሬክ ማቻርን ሃይለማርያም ደሳለኝ ለዓለምአቀፉ
የወንጀለኞች ፍርድቤት አሳልፈው እንደሚሰጧቸው
የተነገራቸው መሆኑን የጎልጉል ምንጭ ከጁባ
አስረድተዋል፡፡ ሳልቫ ኪር ወደ ጁባ ከተመለሱ በኋላ
ከካቢኔያቸውና ቅርብ አማካሪዎቻቸው ጋር በተነጋገሩ
ወቅት በስምምነቱ ወቅት የነበረውን ሁኔታ ባስረዱበት
ወቅት መናገራቸውን የመረጃው አቀባይ ለጎልጉል
አስታውቀዋል፡፡ ሁኔታው ለደቡብ ሱዳን እጅግ አሳፋሪ
ከመሆኑ የተነሳ ደቡብ ሱዳን አምባሳደሯን ከኢትዮጵያ
እስከማስወጣት እንዳሳሰባት ጨምሮ ተገልጾዋል፡፡
በበርካታ ወንጀሎች የሚጠየቁት ኪርና ማቻር
ማስፈራራሪያውን በቀላሉ እንደማይመለከቱት መገመት
የሚቻል ሲሆን በሌላ በኩል ኢህአዴግ ወንጀል
በመሥራትና በማሰራት አገር ውስጥ የለመደውን
የማጠልሸት ዘዴ በጎረቤት አገሮችም ላይ በመጠቀም
የበላይነቱን መግለጹ ስምምነቱን “የሰላም ድርድር ወይስ
ቁማር?” ተብሎ እንዲጠየቅ የሚያስገድድ መሆኑን
አንዳንድ ወገኖች ያስረዳሉ፡፡
ሱዳን ትሪቢዩን በበኩሉ ሳልቫ ኪርን ጠቅሶ እንደዘገበው

የሃይለማርያም ደሳለኝ እውነተኛ ባለሥልጣንነትና
ተጽዕኖ አድራጊነት የታየበት ይህ ስምምነት በኢህአዴግ
ውስጥ በምን ዓይነት መልኩ እንደሚቀጥል የሚያወያይ
እንደሆነ አስተያየት ተሰጥቶበታል፡፡ አስተያየቱን ከሰጡ
መካከል እንዳሉት “ሃይለማርያም ይህንን ማስፈራሪያ
ሲሰጡ በአጠገባቸው የነበሩት የህወሃት ባለሥልጣናት
እነማን ይሆኑ በማለት በዓይነ ልቦናዬ ሳስብ ነበር፡
፡ እነ በረከት፣ ደብረጽዮን፣ … ሳልኳቸው” የሚሉት
አስተያየት ሰጪ ሲቀጥሉ “ጠ/ሚ/ሩ በነካ እጃቸው
የሕዝብን ድምጽ የሚያፍኑትን፣ ኦሮሞውን በየቦታው
እየገደሉ ደሙን የሚጠጡትን፣ አማራውን ለዘመናት
ከኖረበት እያፈናቀሉ መሄጃ ያሳጡትን፣ አኙዋኮችን
ያረዱትን፣ ኦጋዴኖችን ያጋዩትን፣ ተናገራችሁ፣ ጻፋችሁ
በማለት እስርቤት እስኪጠብ ሃሳቡ የገለጸውን ሁሉ
ለስቃይና ስደት የዳረጉትን፣ … ወንጀለኞች እንዲሁ
ግፋችሁን ካላቆማችሁ ቃሊቲ ወይም ዝዋይ ወይም …
እወረውርሃለሁ ብለው አንዴ እንኳን በማስፈራራት
ጠ/ሚ/ር መሆናቸውን ቢያሳዩን ብዬ ተመኘሁ”
ብለዋል፡፡
በተጽዕኖና ማስፈራሪያ የተፈረመው የደቡብ ሱዳን
ስምምነት ፊርማ ገና ሳደርቅ ሁለቱም ወገኖች
ተኩስ አቁሙን ጥሰው ፍልሚያቸውን ቀጥለዋል፡፡
እርስበርስም እየተካሰሱ ይገኛሉ፡፡ እሁድ ዕለት የሳልቫ
ኪር ኃይሎች በከባድ መሣሪያ የታገዘ የምድር ጥቃት
እንደሰነዘሩባቸው የማቻር ኃይሎች ይናገራሉ፡፡ የኪር
መንግሥት በበኩሉ ማቻር ስምምነቱን ላለመፈረም
በመፈለግ ተቃውሞ ሲያሰማ የነበረ ነው በማለት ዶ/ር
ሬክ ማቻርን ይከስሳሉ፡፡
ማቆሚያ የሌለው የሚመስለውና እስካሁን በሺዎች
የሚቀቆጠር ህይወትን የቀጠፈውና ለ1.2 ሚሊዮን
ዜጎች መፈናቀል ምክንያት የሆነው ጦርነት ወደ ሰላም
የመድረሱ ምኞት እየራቀ የሄደ ይመስላል፡፡ ኢህአዴግ
ማስፈራሪያ፣ ዛቻ፣ ቁማር፣ … ቢጠቀምም ህልሙ ቅዠት
ሆኖበታል፡፡
ምንጭ፡ ጎልጉል

Roha Dollar & Convenience store
930 Pape Ave. * Tel: 647-349-3422

ከፔፕ አቪንዩ ሰብዌይ ወደ ሰሜን፣ ሁለት አማርጭ አውቶብሶች አሉ። እነኝህም ቁጥር
81 እና 25 ናቸው። ሶስተኛው ስቴሽን ላይ በመውረድ ሮሃን ያገኛሉ። ስለሆነም ሮሃ
ከነበረበት ዳንፎርዝ ወደ 930 ፔፕ አቪኒዩ በአዲስ አድራሽችን መምጣታችንንና ሥራችንንም
መቀጠላችን እናስታውቃለን።

Roha moved from the old Danforth location to the new site
930 pape Ave starting May 2014. Come and visit us.

በስቶራችን ውስጥ የሚገኙ ከብዙ በጥቂቱ
የኢትዮጵያ ጥሬና የተፈጨ ቡና
በባልሙያ የተነጠረ ቅቤ ና ያልተነጠረ ቅቤ
የኮባ ዳቦ፣ ሌላም፣ ሌላም...

ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ እንልካለን።
ከሙሉ እምነታችንና አገልግሎታችን ጋር ተዘጋጅተናል። ብቅ ብለው
ይጎብኙን። በመስተንግዷችን ይረካሉ።
የቢሮ ቦታ አለን1 እናከራያለን። ስልክ ደውላችሁ ጠይቁን።

RCMP / FBI Fingerprints, Original Police Certificate in 3 to 4 hrs
Canadian Fingerprinting Services Inc.

አር ሲ ኤም ፒ / ኤፍ ቢ አይ የጣት አሻራና፣ ኦርጂናል የፖሊስ ሰርትፊኬት ሲያስፈልግዎ ከሦስት እስክ
አራት ሰዓት ባላናሰ እናዘጋጃለን። ለመረጃ ስልክ ደውሉልን።

Downtown Toronto: 2 College Street Unit 208 (Yonge &College)
Call: 416-996-6417 or 416-625-6104
Scarborough Location: 1504 Markham Road Scarborough
(Markham Rd & Just north of 401)
Call:

416-901-5608

[email protected] or www.canadianfingerprints.com

EskinderAgonafer Comm. B.A.(Hons)
Econ., B.A.(Hons)PolSc., B.A.(Mgt), L.P.
Licensee by The Law Society of Upper
Canada
In Association with the Law Office of:
Joseph Osuji B.A.(Hons), L.L.B.
Barrister – Solicitor & Notary Public

Tel: 416-690-3910
647-886-2173
Fax: 416-690-0038
Tel: 011-251-910-15-96-60
011-251-934-46-75-14
Toronto Office
2179 Danforth Ave.
Suite 303, Toronto, ON
M4C 1K4
Canada

Guelph Office
31 Wyndham St. N.
Suite 5, Guelph, ON
N1H 4E5
Canada

Addis Ababa Office
NB Business Center
Suite # 308
In front of Yeshi Buna
Addis Ababa, Ethiopia

Sahlu Consulting Services
ለታክስ አሰራር፣ ለኢሚግሬሽን
ለIሚግሬሽን ጉዳዮችና ለቋንቋ
አገልግሎት ሣህሉ በቀለን ያነጋግሩና ቀጠሮ ይያዙ
ወይንም ከታች ወደ ተጠቀሰው አድራሻ ብቅ
ይበሉ። በአገልግሎቴ ይረካሉ!

TZTA: Page 6: April 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

DECHASA HOLDS OFF NDIEMA TO WIN ስፖርት
አትሌት ሹሚ ደቻሳ
HAMBURG MARATHON
record a fast time. “I will celebrate now
ማራቶን ማሸነፉ፣ --04 MAY 2014 REPORT HAMBURG, with my family and coach, and then take ስሞኑን በሰሜን ጀርመን የወደብ ከተማ ሓምበርግ፣
GERMANY Ethiopia’s Shumi Dechasa
emerged victorious in a head-to-head
duel with Kenya’s Eric Ndiema for the
Hamburg Marathon title on Sunday (4),
the 24-year-old setting a personal best of
2:06:44 – the third-fastest winning time
in the history of the race.
“This means a lot to me,” said Dechasa.
“It’s my sixth marathon, and the first
time I’ve won. My best before this was
second in Seoul.” The Ethiopian picked
up €20,000 in prize money for the win,
and added his name to the list of former
champions that includes Dechasa’s
training partner Shami Dawit – who won
the race in 2012 – and last year’s victor,
Eliud Kipchoge of Kenya.
Dechasa made his intentions clear early
in the race, and was always prominent
behind the three pacemakers as they
passed the halfway mark in 1:03:32. If
anything, the Ethiopian found the pace
too relaxed. “The pace was comfortable
for the first half, but still felt a little bit
slow,” he said. “My plan was to run a
faster time today but I still ran a personal
best, so I’m happy.”
Shortly after the leading group passed
the 30km mark in 1:30:31, Dechasa
surged to the front and only the pre-race
favourite, Eric Ndiema of Kenya, was
able to follow the Ethiopian’s move. As
they entered the final two kilometres,
though, Dechasa was visibly the stronger
of the leading duo and began to open a
gap, which grew to 17 seconds by the
time he crossed the finish line victorious
in 2:06:44. Ndiema slowed considerably
over the final kilometre but held on for
second in 2:07:01, with Philemon Rono,
also of Kenya, taking third in 2:07:08.
Speaking moments after the race,
Dechasa was already looking ahead to
later in the year, when he thinks he can
break new ground in the marathon and

a break for recovery,” he said. “I will
then make a plan for running a fast time
in September, 2:05 or 2:04. This win will
mean a lot for me in the coming years.”
Another notable performance in the
men’s race came from Japan’s Yuki
Kawauchi, who in his fifth marathon
of the year recorded a time of 2:09:36
for ninth place. Kawauchi intends to
complete at least five more marathons
this year, with his focus now on winning
gold at the Asian Games in October.

ለ 29 ኛ ጊዜ በተካሄደው የማራቶን ሩጫ ውድድር
፣ ኢትዮጵያዊው የ 24 ዓመት ወጣት አትሌት ሹሚ
ደቻሳ፣ 42 ኪሎሜትር ከ 195 ሜትር ርቀቱን በ 2 ሰዓት
ከ 6 ደቂቃ ከ 44 ሴኮንድ በማጠናቀቅ አንደኛ ሆኗል ።
ዝነኛው ኃይሌ ገ/ሥላሴ በዚህ ሩጫ ለመሳተፍ ተዘጋጅቶ
እንደነበረ ቢታወቅም፤ የአበባ ብናኝ ሳንክ «አለርጂ»
አስከትሎ ስላስቸገረው እንደማይሳተፍ አሠልጣኙ
ቀደም አድርገው ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው።

Rono fulfils role as favourite
In the women’s race, Kenya’s Georgina
Rono lived up to her billing as
overwhelming pre-race favourite by
taking a comfortable victory in 2:26:48.
Rono stayed with the leading group
as they passed halfway in a relatively
pedestrian 1:13:57 and when she made
her move shortly after the 30km mark,
the race as a contest was as good as over.
The 34-year-old Kenyan – with a
personal best of 2:21:39 – opened a
sizeable lead over the closing 10km and
came home with 42 seconds to spare in
a winning time of 2:26:48. Ethiopia’s
Dinknesh Mekash won the battle for
second, finishing in 2:27:30, with
Kenya’s Winny Jepkorir third in 2:27:57.
“It was good,” said Rono. “The course
was tough. The atmosphere was great,
though, with many people out on the
course. I felt good, but it was a tough
race.”
Katharina Heinig was the first German
finisher in ninth place, recording
2:33:56. The first of the home contingent
in the men’s race was Julian Flugel, who
finished 14th in 2:15:39, on a day that
saw almost 15,000 runners take to the
streets of Hamburg.

አትሌት ሹሚ ደቻሳ፣
በሀምበርግ የማራቶን ውድድር 2ቱ ኬናውያን ታዋቂ
ራጮች፣ ኤሪክ እንዲማና ፊሊሞን ሮኖ በአንድ ደቂቃ
ገደማ ልዩነት 2ኛና ሦስተኛ ወጥተዋል። ከጀርመን
ዩልያን በ 2 ሰዓት ከ 15 ደቂቃ ከ 39 ሴኮንድ 14
ለመውጣት ችሏል።
በሴቶች የማራቶን ውድድር ኬንያዊቷ ጂዎርጂና ሮኖ በ
2 ሰዓት ከ 26 ደቂቃ ከ 48 ሴኮንድ አንደኛ ስትሆን፤
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ድንቅነሽ መካሻ በ 2 ሰዓት ከ 27
ደቂቃ ከ 30 ሴኮንድ 2ኛ፣ ሌላዋ ኬንያዊት ዊኒ ጄፕኮሪር
ደግሞ 3ኛ ለመሆን በቅታለች። መልካም ግዛው 4ኛ
ሆናለች።
እግር ኳስ፤
የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ብራዚል ውስጥ ሊጀመር
አንድ ወር ከአንድ ሳምንት ቀርቶት ሳለ በተለያዩ ሃገራት
የክለቦች የተለያዩ ውድድሮች በመገባደድ ላይ ናቸው።
በዚህ ላይ ለምሳሌ ያህል አውሮፓ ውስጥ የሻምፒዮን
ሊግ ፍጻሜና በየገራቱም የክለቦች ጥሎ ማለፍ የዋንጫ
ውድድሮች የሚጠናቀቁት በዚህ ወር ውስጥ ነው።
ታዲያ ቀደም ብሎ በሰኔ ወር መግቢያ ላይ የዓለም
የአግር ኳስ ዋንጫ የሚጀመር መሆኑ፤ ያን ያህል በቂ
ዕረፍት ሳያገኙ ከክለቦች ወደ ብሔራዊ ቡድኖች ከባድ
ውድድር የሚሸጋገሩት ተጫዋቾች፣ የቀረው ጊዜ አጭ
ር በመሆኑ ፣ የሚጠበቅባቸውን ያህል ተጫውተው
ለአመርቂ ውጤት የመብቃት ችሎታቸው እስከምን
ድረስ ይሆን? ሳንክ አያጋጥማቸውም ወይ ? የእስፖርት
ጉዳዮች ተንታኛችን መሥፍን መኮንን እንዲህ ይለናል።
አሁንም ከዚያው ከእግር ኳስ ሳንወጣ፤ የተለያዩ ታዋቂ
የእግር ኳስ ተጫዎቾች በቴሌቭዥን እንደመስታወቂያ

«ዘረኛነት ቦታ የለውም!» ቢሉም ፤ የዓለም የአግር ኳስ
ፌደሬሽንና የአውሮፓ የአግር ኳስ ማሕበር ተመሳሳይ
ማስታወቂያ በታላላቅ ግጥሚያዎች ስታዲዮም ውስጥ
ቢያሳዩም ይህ እኩይ ልማድ ሊገታ የቻለ አልመሰለም።
ኢጣልያ ውስጥ፤ በዘንድሮው የዋንጫ ፍጻሜ ግጥሚያ
ሰሞኑን፣ የናፖሊ ክለብ ፍሎሬንስን (ፊሬንዜ)ን 3-1
ከማሸነፉ በፊት በደጋፊዎች መካከል ፣ የእግር ኳስ
አፍቃሪውን ዓለም ባስደነገጠ ሁኔታ በተፈጠረው
አምባጓሮ ብዙዎች ቆስለዋል። አንድ የ A S ROMA
ቡድን ደጋፊ በናፖሊ ደጋፊዎች ላይ በሽጉጥ 4 ጊዜ
ተኮሶ አንዱን በጠና አቁስሏል። የቆሰለው ሰው አስቸኳይ
ቀዶ ህክምና ተደርጎለት በሳምባው በኩል ጀርባው
ላይ የተሠነቀረውን ጥይት አውጥተውለት ህይወቱ
ብትተርፍም ሽባ ሆኖ መኖር መጥፎ ዕጣው ሊሆን
እንደሚችል ተነግሯል።
የአውሮፓ የአግር ኳስ ማሕበር እንዳለው ባለፉት 5
ዓመታት እንደ ኢጣልያ የእግር ኳስ ክለቦች አስከፊ
ሁኔታዎች ያየሉበት በየትናውም የአውሮፓ ሀገር
አልታየም። ባለፉት 30 ዓመታት እንዲያውም በሥርዓት
አልበኛነት ቀዳሚውን ቦታ መያዙ ነው የሚነገርለት።
በኢጣልያ ስታዲየሞች፤ ዘረኞች፤ ፋሺስቶች፤
ማፊያዎች ና ሌሎች ወንጀለኞች ሆነዋል ዋንኞቹ
ተዋናዮች። የኢጣልያ Italien Rom Pokalfinale
Ausschreitungen ጋዜጦች እንደጻፉት፤ የሀገሪቱ
መንግሥት ፤ ለእነዚህ የኃይል እርምጃ ለሚወስዱ ጥቂት
ጋጠ- ወጦች እጁን ሰጥቷል ። 4 ጊዜ የዓለምን ዋንጫ
ያገኘችው ሀገር መንግሥት ያላት አልመሰለችም፤ የእግር
ኳስ እስፖርትም እጅግ ከባድ ቀውስ አጋጥሞታል ።
ጁቬንቱስ ቱሪን ፤ የዘንድሮው የኢጣልያ ሽምፒዮና
ለመሆን ሲበቃ፤ በኢንግላንድ ማንቸስተር ሲቲ ለ 2ኛ
ጊዜ ሻምፒዮን ሆኗል።
በዚህ በጀርመን ሀገር የቡንደስሊጋ ሻምፒዮን ባየርን
ሙዑንሸን፤ ግንቦት 9 ቀን 2006 ዓ ም
በርሊን ውስጥ ከቦሩሲያ ዶርትሙንድ ጋር የዋንጫ
ግጥሚያ ለማካሄድ ሁለቱን ቡድኖች በመዘጋጀት ላይ
እንዳሉ፤ ለ50 ዓመታት ያህል ከአንደኛ ምድብ ወርዶ
የማያውቀው የሃምበርግ እግር ኳስ ክለብ ወደ 2ኛ ምድብ
እንዳይወርድ በብርቱ ሥጋት ላይ ይገኛል። በሳምንቱ
ማለቂያ ላይ በባየርን 4-1 ነበረ የተሸነፈው።እስፓኝ
ውስጥ፤ ከ3 ቱ ታላላቅ ክለቦች፤ አትሌቲኮ ማድሪድ
በሌባንቴ 2-0 ሲሸነፍ ፤ ሪያል ማድሪድ በሜዳው
ከባሌንሲያ ጋር 2-2 ተለያይቷል፣ ባርሴሎናም በራሱ
ሜዳ ከ ጌታፈ ጋር 2-2 ነው የተለያየው።
በመጨረሻም፤ በሜዳ ቴኒስ ፣ በብሪታንያ አንድ ወቅት
ግንባር ቀደም የሜዳ ቴኒስ ተቻዋች የነበረችው ኤሌና
ባላታቻ በጉበት ካንሠር ሳቢያ ቅዳሜ ሌሊት ማረፏ
ተነግሯል። ታዋቂ ቴኒስ ተጫዋቾች፤ ሴሬና ዊልያምስ ፤
ኪም ክልይስተርስ፣ ማርቲና ናርቫቲሎቫ ቢሊ ጂን ኪንግ
በኤሌና ሞት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል።፣
ተክሌ የኋላ
ሂሩት መለሰ

በESFNA ላይ የተጋረጠው አደጋ

እንደሚታወቀው እስከ ዛሬ 3 ዓመት ድረስ የሼህ አላሙዲን የቀኝ
እጅ በሆነው በአብነት ገ/መስቀል መሪነት የተወሰኑ ግለሰቦች
ፌዴሬሽኑን በገንዘብ ሃይል ለመቆጣጠር ያደረጉት የተቀነባበረ
እንቅስቃሴ በጠንካራ ኢትዮጵያውያን ከሽፎ እና እነሱም የእኛ
ገንዘብ ካልተጨመረበት ፌዴሬሽኑ መክሰሩ አይቀርም በማለት
ተንጋግተው ሌላ ፌዴሬሽን ለመመስረት መሄዳቸው ይታወሳል::

ይህንን ኢትዮጵያውያንን አንገት የማስደፋት ሴራ
በውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን የነገሮችን አካሄድ ተመልክተው
ወልደው አሳድገው ለጉልምስና ያበቁትን ፌዴሬሽን ለመታደግ እና
እንዲሁም ጥንካሬውን ለማየት ከፌዴሬሽኑ ጎነ በመቆም በ2012
በዳላስ፣ በ2013 በሜሪላንድ ሁለት የተሳካ ውድድር በማኪያሄድ
አክሽፈውታል;; በሌላ ጎን የቆሙት ደግሞ የህዝብ ፍርድ
ደርሶባቸው ባዶ ስቲዲየም ታቅፈው እንደቀሩ አይተናል::

አዲስ ፌዴሬሽን በማቌቌም በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት
ማግኘት የማይቻል መሆኑን የተረዱት የሁልጊዜም የፌዴሬሽኑ
ተጻራሪዎች አማራጭ ብለው ያሰቡትን ሁለተኛ እቅድ ተግባራዊ
ለማድረግ እንቅስቃሴ ከጀመሩ አንድ አመት አልፏቸዋል:: ይሄ
ካልተቆጣጠርነው እናፈርሰዋለን ወይም እንዳይሰራ እናደርገዋለን
የሚለውን ወያኔያዊ አካሄድ ለዚሁ ስራ አድብተው እንዲቀመጡ
ባደረጓቸው እንዲሁም ከጊዜ በሁዋላ በመለመሏቸው የተወሰኑ
የፌዴሬሽኑ የቡድን ተወካዮች እና በየቡድኖች ውስጥ በተሰገሰጉ
ተላላኪዎች አማካኝነት አንገታቸውን ብቅ አድርገው በመንቀሳቀስ
ላይ ይገኛሉ:: በተለይም ያለፈው አመት የሜሪላንድ ውድድር
እንዳይሳካ

በስቴድየም ፣በሆቴልና በተለያዩ ዝግጅቶ ች ላይ
የሞከሩት የማሰናከል ጥረት ፌዴፌሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው
ተስፋዬ እና በሌሎች ጠንካራ የስራ አስፈጻሚና የቦርድ አባላት
ድካም ከሽፏል::

ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እንደሚያውቁት እኛ
የማንመራው ወይም የማንቆጣጠረው ምንም አይነት ማህበራዊ
እንቅስቃሴ አይኖርም፤ ብሎ የሚያምነው በኢትዮጵያ ስልጣን
ላይ የተቆናጠጠው ቡድን እንደባለፈው ሁሉ በፌዴሬሽኑ
ውስጥ በግልጽ ይህንን ለማድረግ ቢቸገረም ያዋጣኛል ባለው
ስውር መንገድ መሞከሩ አልቀረም:: ይሄንንም በሐይማኖት
ተቋማት፣ኮሚኒቲዎችና በሌሎች የኢትዮጵያውያን ማህበራት
ላይ ከዚህ በፊትም ያየነው፣ አሁንም ተጠናክሮ እያየነው የሚገኝ
ተግባር ነው:: ለዚህም ነው ለሴራቸው መሰናክል ብለው

አለማየው ከተማ »

ያሰቧቸውን እነዚህን ጠንካራና የማይገዙ መሪዎች ለማስወገድ
የተቀነባበረ ሙከራ ለድርጊቱ በተባበራቸው ሚዲያ አማካኝነት
ማፋፋም የጀመሩት::

የነገሩን አመጣጥ ቀድመው በተረዱ ቁርጠኞች
እስካሁን ይህንን አካሄድ ለመመከት ተችሏል:: የአሁኑ ስጋት
ከበፊቱ የሚለየው ውሻ ራሱ ነክሶ ራሱ ይጮሃል እንደሚባለው
የዛሬዎቹ ተላላኪዎች በነጻ ሃገር እየኖሩ ራሳቸው ለአምባገነን
ስርአት በትጋት እየሰሩ የፌዴሬሽኑን አመራሮች አምባገነኖች
ብለው መክሰሳቸው ነው:: በሌላ በኩል ሃላፊነት የሚሰማቸው
የፌዴሬሽኑ አመራሮች በተቻለ መጠን በአደባባይ ከሚደረግ
እሰጣ ገባ ተቆጥበው ነገሮችን በጥንቃቄና በአስተዋይነት
ሲያስተናግዱ ቆይተዋል:: ሆኖም ግን እነዚህ ጨዋታታሪና ታማኝ
ኢትዮጵያውያን ካለምንም ክፍያ ጊዜና ገንዘባቸውን ሰውተው
ወገናቸውን በማገልገላቸው የሚደርስባቸውን ውርጅብኝ
ለፌዴሬሽኑ ሰላም እና አንድነት ሲሉ በዝምታ ለማሳለፍ
መርጠዋል:: በተለይ በፕሬዝዳንቱ አቶ ጌታቸው ተስፋዬና
ቤተሰባቸው ላይ የደረሰውን ለማስረጃ ማስቀመጥ ይቻላል:: ይሄ
በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚሳሱለት ፌዴሬሽን
ከፊቱ ጠላቶች ተጋርጠውበታል:: እነዚህ የአንድ ሳንቲም ሁለት
ገጽታ ያላቸው የወያኔ ኢህአዴግና የአላሙዲ_ አብነት ጥምረት
ይሄንን ፌዴሬሽን ለማዳከም የሚደረጉ ሴራዎች በሙሉ ከእነዚህ
ከሁለቱ ሀይሎች የሚሰነዘር ለመሆኑ ማንም ከህጻንንነት እድሜ
ላለፈ ኢትዮጵያዊ ለመረዳት የሚያዳግት አይደለም ::

ለዚህ ም ጥቃት በመሳሪያነት በማገልገል ላይ
የሚገኙት ከዚህ የሚከተሉትን ቡድኖች በመወከል በቦርድ አባልነት
የሚገኙት ናቸው:: ቶሮንቶ፣ካልጋሪ፣ሲያትል ዳሽን፣ሎሳንጀለስ
ስታር፣ሳንዲያጎ፣አትላንታ፣ዋሽንግተን ዲሲ ስታር፣ ዲሲ ዩኒቲ
ሚነሶታና ኦሃዮ:: ከነዚህ ቡድን ተወካዮች የተወሰኑት የእኛ ነው
ላሉትና ለማገልገል ቆርጠው ለተነሱበት የፖለቲካ ድርጅት/ ወያኔ/
ቀን ከሌሊት በትጋት ሲሰሩ የተቀሩት ደግሞ በተለያየ ጥቅም
ተገዝተው ወይም በኢትዮጵያ ባፈሰሱት ንብረት እስረኛ ሆነው
የማደናቀፍ ድርጊት ተሳትፈው ይገኛሉ ::

ከሁሉም
በላይ
የሚያሳዝነው
ESFNA
ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ
የሚታወቁ ቡድኖች በየጊዜው ፌዴሬሽኑ ላይ ለሚደርሰው
ጥቃት መሳሪያ በመሆን ማገልገላቸው ነው፡፡ በሸዊት ወ/ሚካኤል

የሚዘወረው ዋሽንግተን ዲሲ ከዚህ በፊትም በእያያ አረጋና
ሰብስቤ አሰፋ ጊዜ የፌዴሬሽኑ የጎን ውጋት ሆኖ እንደቆየው ዛሬም
ከዚያ በማይለይ መልኩ ፌዴሬሽኑን ለማመስ እይሰራ ይገኛል፡፡
የአላሙዲን ሰዎች የተሰገሰጉበት ሎሳንጀለስ ስታርም በተደጋጋሚ
እንደታየው ውስጡን ሳያጠራ ፌዴሬሽኑን ለመጉዳት መሳሪያ ሆኖ
ቀጥሏል::
ጥሪ ለተጫዋቾች፡ለቡድን አባላትና ደጋፊዎች

የወያኔ አላሙዲንን ፌዴሬሽን አንቀላቀልም
ብላችሁ ከፌዴሬሽኑ ጎን የቆማችሁ በሙሉ በዳላሰና በሜሪላንድ
ሊደግፋችሁ የመጣውን ህዝብ በማሰብ ዛሬ በመሃላችሁ
ተሰግስገው ተሳስተው ሊያሳስቷችሁ ደፋ ቀና የሚሉ ጥቂት አውቆ
አጥፊ ግለሰቦችን በቃችሁ የምትሉበት ጊዜ አሁን ነው:: እናንተ
ሳታውቁት ሳንሆዜ አንሄድም ከሚል ጀምሮ የተሳሳተ መረጃ
በማሰራጨትና ሌሎችንም ጎጂ ተግባራት የሚፈጸሙትን የቡድን
ተወካዮች የሚከተሉትን አደገኛ አዝማሚያ በመመከት እንዲሁም
ማን ከማን ጎን እንደቆመ በንቃት በመከታተል እነኝህን የወያኔ
ተላላኪዎች አስወግዳችሁ በምትካቸው ለፌዴሬሽኑ አንድነት
የሚሰሩ በስነምግባራቸው የተመሰከረላቸውን ሀቀኛ ኢትዮጵያንን
በመወከል ይህንን ሴራ ማክሸፍ ይጠበቅባችሁዋል፡፡ ይህን በብዙ
ልፋትና ጥረት እዚህ የደረሰውን በዘር በሃይማኖት እና በሌላው
ሁሉ መልኩ ሊከፋፍሉት የሚሞክሩትን ህዝብ አንድ አድርጎ
ኢትዮጵያዊነትን አጉልቶ የሚያሳየውን ፌዴሬሽናችንን እንታደግ፡

፡ በዜጎቻችን ስቃይ ትርፍ ለማግኘት የሚሩሯሯጡትንና ድንበር
ተሻግረው ባህር አቋርጠው ፌዴሬሽኑንና አመታዊ ውድድራችንን
የፕሮፖጋንዳቸው መንዣ ሊያደርጉት ያቀነባበሩትን ሴራ ተባብረን
እንመክት፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የዚህ
ተንኮል መሳሪያ የሆናችሁ ግለሰቦች ከዚህ ድርጊታችሁ ልትታረሙ
ይገባል፡፡ ይህንን ማሳሰቢያ በመናቅ ለጨቋኞች መሳሪያ ለመሆን
መርጣችሁ የምትንቀሳቀሱ ግን የህዝብ ፍርድ አንደሚከተላችሁ
እርግጠኛ መሆን ይገባችኋል፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የስም
ዝርዝራችሁን ይፋ በማውጣት ፌዴሬሽኑን ሊደርስበት ከሚችል
አደጋ የመጠበቀ ሃላፊነትን መወጣት ግድ መሆኑን ልትገነዘቡ
ይገባል፡፡

በመጨረሻም የዚህን ጽሁፍ መውጣት ተከትሎ
እነዚህ የወያኔ ወዳጆች በከፍተኛ ሁኔታ መንጫጫታቸው
አይቀርም፡፡ ሆኖም ግን በነዚህ እኩዮች ሳንደናገርና ግራ የማጋባት
ሙከራቸውን ቸል በማለት ያለፉትን ሁለት ዝግጅቶች እንዲሳካ
ካደረጉት የፌዴሬሽኑ ቁርጠኛ መሪዎች ጎን እንቁም። የሳንሆዜው
ውድድር እንዳይሳካ ከፍተኛ የቅስቀሳና የአሻጥር ስራ በወያኔ
ወኪሎች እየተሰራ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት የሰሜን
አሜሪካ ኢትዮጵያውያን እንዳለፉት አመታት ሁሉ ወደ ሳንሆዜ
በመጉረፍ ውውድሩን የተሳካ በማድረግ አጋርነታችንን ልናሳይ
ይገባል::

NUNU FINE ETHIOPIA
የኪችን ረዳት/ዌይተር ለመቅጠር እንፈልጋለን። ሴት ብትሆን
ይመረጣል። ልምድም በጣም ተፈላጊ ነው። ለዚህ ሥራ ፍላጎት
ያላችሁ። ኑኑ ብላችሁ ደውሉልን።

647-351-6868

Tel.:
1178 Qeen Stereet West, Toronto, ON

ግጥም

ነጋ ደግሞ !
አሥራደው (ከፈረንሳይ)

ሰልታመም የሆዴን ጩርር ..... ርታ፤
ላዳምጥ የወስፋቶቼን ጩኸት ጫጫታ፤
የማያቋርጥ የረሃብ ሳል ልስል፤
እሹሩሩ እያልኩ ረሃብን ላባብል፤
ልደማ ልቁስል ልገዘገዝ በችጋር፤
በቁም ሞቼ - ላልኖር ስኖር፤
በብርሃኗ ላላጌጥ - ጮራዋ ለኔ ላይፈነጥቅ፤
ነጋ ደሞ ! .........ሌላ ቀን - ፀሐይ ወጥታ
ልትጠልቅ
ነጋ ደግሞ !
ጅራፍ ሆኖ የሰው ዓይን ሊገርፈኝ፤
ማጣት መስታወት ሆኖ የሰው እጅ ሊያሳየኝ፤
ሊያደርገኝ ቀላዋጭ የበይ ተመልካች ፤
የገዛ አገሩ ሃብት ተመጽዋች፤
ደሞ ነጋ !..... የማልበላውን ምግብ ላሸት፤
ሲጎርሱ ሲጎራረሱ ልመልከት፤
ባልበላሁት ምግብ ምች ሊመታኝ፤
እነሱ በበሉ እኔን ሊያገሳኝ ::
ነጋ ደግሞ !
በነ እንቶኔ ሙዚቃ፤
ጆሮዬ ሊደቃ፤
የጆሮዬ ብራና ሊጦለዝ፤
እንደከበሮ ሊነረት ሊጦዝ፤
በነሱ ጉሮሮ ውስኪ ሲንቆረቆር፤
እነሱ በጠጡት እኔ ልሰክር ::
ደሞ ነጋ ! ...
ተሽሞንሙነው ለብሰው ሊወጡ፤
ሊያምርባቸው በኔ ስቃይ - በኔ ማጣት
ሊያጌጡ ::
ነጋ ደግሞ !
የግፍ ጽዋ ልጨልጥ፤
የበደል እንቆቆ ልውጥ፤
በረሃብ ጅራፍ ልገረፍ፤
በብርድ ቆፈን ልንዘፈዘፍ፤
ከአገሬ - ከትውልድ መንደሬ ልነቀል፤
ትውልድ ላልተካ ዘር ሆኜ ላልበቅል ::
ገና ከጥዋቱ በጨቅላነት ልቀጭ፤
ልመነገል ስሬ ሊቀጭጭ፤
ነጋ ደሞ ! .....
ሌላ ቀን - ፀሐይ ወጥታ ልትጠልቅ፤
በብርሃኗ ላላጌጥ - ጮራዋ ለኔ ላይፈነጥቅ ::
ነጋ ደግሞ !....... ሌላ ቀን...... !
በፍትህ እጦት፤ በኑሮ ውድነትና፤ ከሚኖሩበት ቦታ
በመፈናቀል፤ ለሚሰቃዩ ወገኖቼ ማስታወሻ ትሆን
ዘንድ የተቋጨች::
መጋቢት 12 ቀን 2006 ዓ.ም. (March 21/ 2014)

“የኔ” የምለውን፤

ታሪኬን ኩራቴን
መብቴን ነፃነቴን
…ኢትዮጵያዊነቴን
ከውስጤ አውጥታችሁ
መሬቴን ወስዳችሁ፤ ቤቴን አፍርሳችሁ
መንገድ ብትሠሩ
ፎቅ ብትደረድሩ
ቢትረፈረፍ እንኳን
መብራቱ ባቡሩ
እኔ “የኔ” ብየ እስካልተቀበልኩት፤
እስካልያዝኩት ድረስ
ምንም አይመስለኝም
ቢነድ፤ ቢቃጠል፤ ቢናድና ቢፈርስ
ትዕግሥቱ ሲሟጠጥ
ሰው ሲቆርጥ ተስፋ
ተመልከት ሲሪያን፤
አገር በልጆቿ እንደምትጠፋ
(የካናዳው ከበደ)
ምንጭ፤- ጎልጉል

TZTA: Page 6: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

ጤናችን ይጠበቅ
በሁላችን
ተፈራ ድንበሩ
የወጣችሁትን ተራሮች ጥላችሁ
የሮጣችሁትን ሜዳዎች ትታችሁ
አፈር ሳር ቅጠሉ እየናፈቃችሁ
በምኞት በተስፋ ቀን እንዲያልፍላችሁ
በረሀ አቋርጣችሁ የተሰደዳችሁ
ከዘመድ አዝማዱ በመለየታችሁ
ባይተዋርነቱ ናፍቆት ሳያንሳችሁ
በሰው አገር ደግሞ ኑሮ እንዳይከፋችሁ
ያገር ቤቱን እድፍ ከልብ አጥባችሁ
ንጹሕን ልበሱ እናንተም ታጥባችሁ
ተባይ ተከትሎ ጤና እንዳይነሣችሁ።
ዘመንና ትውልድ የማያስተምረው
ተመክሮም ተምሮም እጁን የማያጥበው
ከእድፍ እንዳይጠራ አዚሙ የያዘው
አውቆ የለገመ ይነግሣል መከራው።
ከእግዜር በተሰጠ የማሰብ ፀጋው
ራሱ ንጹሕ ሆኖ ሰው መርዳት ሲገባው
በሽታ ያረባል ወይ በገዛ ሆዱ ሰው?
ግቶ እሰከሚጠባ አፈር ለሚሆነው
ለቁርሱ ለጉርሱ የሚያደላ ሰው
ከመንደር ቡችዬ በምን ተሻለው?
የወደቀ ሥጋ አፈር ያነሣል
እንዳገኙም መብላት አይቀርም ይጎዳል
ሰው ለነገ ጤናው ቢያስብ ይሻለዋል።
አንጀራ ከመሶብ በእጅ መቁረስን ረስቶ
እንዴት ሰው ይበላል ከመሬት አንሥቶ?
አይሰቀጥጥም ወይ አያሳፍረን?
አይጠዘጥዝም ወይ እንዴት አያመን?
እንዴት ይሸከማል መዥገር ገላችን?
እንዴት በራስ ተባይ ይበከል ባህላችን?
በሃያ አንደኛው መቶ ክፍለ ዘመን
በእንዝህላልነት ኮሶ ተጣብቶን
የሚያሽር መድሐኒት መምረጥ አቃተን።
በአንድ አምላክ ሥር ሆነን በሰብአዊነት
እንድንፈቃቀር ተሰጥቶን እርስት
ታሪካችን ሆኖ የሰው ልጅ ሥርየት
ደም መጣጭ የሆነ የጉያ ጠላት
ምነው ማምለካችን ጥቃቅን ጣኦት?
በሽታ ካልጠፋ ከየመንደራችን
ሰላም የት ይገኛል በመካከላችን።?
በሽታ ከረባ ምን ሰላም ያገኛል?
ባገር ላይ ተስቦ ለጥፋት ይነግሣል፤
እየተላለፈ ሁሉንም ይፈጃል።
በወረርሽኝ ገብቶ እየተስፋፋብን
ያገር ቤት በሽታ ደግሞ ተከትሎን
ባለንበት ሁሉ እንዳያጠቃን
ገና ያልታመምነው ተራ እስከሚደርሰን
መጠበቅ ሳንሻ ዳግመኛ ሰንፈን
የዘር ነው ተብሎም ሳይተረትብን
እንደሌላው ዓለም እኛም አስተውለን
ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም ተንብየን
ጤናማ ሆድና ሳንባ ልብ ይዘን
ዞሮ መግቢያችን ቤት እንዲፀዳልን
እንከላከለው እናጥፋው ተባብረን፤
እኛ ለኛው እንሁን ተፈጠሮ እንደሰጠን፤
ሰላምና ጤና እንዲሰፍንልን።
"መልካም አስጀምሮ እንዲያስጨርሰን"
"አልፋና ኦሜጋን ተስፋ አድርገን"

እ —ናት

እ – ናት ሀዳዊ ድምጼ ጩሕቴ
ማማ ላይ ያወጣኝ የፍቅር ቃላቴ
አባ ላይ ደረሰ ተፍታታ ድምጼ
ከቅፏም ወረድሁ ስትለኝ ዳዴ
ከጨረቃ ድንቡልዶቃ ዘምራ እቴሜቴ
በዜማ ያጫወተችኝ እ – ናት አንደበቴ
የ ማ – ዘር ይሏታ ፈረንጆች ሊያጣሩ
ድንቅነሽ ኢትዮጵን ከታሪክ ይማሩ
ፋንቱ በቀለ
ዘብሔረ ኢትዮጵያ
Source:- (CREW)

አውላያሽ
(በፈቃደ ሸዋቀና)

ታጎለ መሰለኝ ደሞ ዘንድሮ ያውለያሽ
ያመት ግብሩ
ያባ ጠቋር የዛርሽ ያድባር ያውጋሩ
ቡሀ በግ ገብስማ ዶሮ ምሱ
ሪሚጦው ምሳ ራት ቁርሱ
መታወጃው እጣን አድሩሱ
ቂጣ ቆሎው ስንዴ ንፍሮው
ታጎለ መሰለኝ በቀጠሮው
ደም ምሱ ሬሳ ትራሱ አባ ጠቋር
የናት ያባትሽ አድባር
ለያዥ ለገራዥ አስቸግሯል
ዛር አስለቃቂ ደብተራ አዋቂ ባገር ጠፍቷል
ገላጋይ ሽማግሌ የመንፈስ አባት ንቋል
ራሱ ቀሶ ደጀሰላም መስቀል ይዟል
ቤተ መስጊድ ገብቶ አዛን ይላል
ነበር እንጂ መለማመን ግብሩን ማስገባት በሰዓቱ
መዝፈኑ ማንጎራጎሩ ድቤ ከበሮ መምታቱ
ባንተው መጀን በዙፋንህ ፈረስህን
አታንገላታት ማለቱ
ልጆቹዋንም ማርላት ብሎ መለማመኛው ወቅቱ
ቆሪጥ በህሩ ውስጥ ሳይገላበጥ
ገና ደም ደም ሳይሸተው አገር ምድሩ ሳይናወጥ
አሁንማ ምን ያደርጋል አባ ጠቋር ግዳይ ጥሏል
የምሱን ደም አፍሶ ሬሳ ተንተርሷል
በይ ምርጫ የለሽም እንግዲህ እንደ ልማድሽ አልቅሺ
ማርገጃው ላይ ተምነሽነሺ
ዘመድ አዝማድሽን ጥሪ
ሬሳሽን ቅበሪ
ለቅሶ አሳማሪ ሙሾ ደርዳሪነቱን
ታውቂበት የለ ስርዓቱን
ደረት አመታቱን ፊት አነጫጨቱን
በይ ጩሂ እንግዲህ በይ ልጄ ልጄ ጡዋሪዬ!
ልጄ ገንዘቤ ስሞት ቀባሪዬ!
ያ ኢልማኮ ያ ሙጫኮ!
ማሎ ያ ሀዶኮ!
አውለያሽ እኔኑም አለቀኝ ብሎ
እዬዬሺን መስማት ሰልችቶኝ ርቄሽ ከሄድኩበት
ተከትሎ
መርዶሽን እየነገረ ህሊናዬን ያምሳል
እዚያ ያንቺን ልጆች ደም እዚህ የኔን እንባ ያፈሳል
(ለምወዳትና ለምናፍቃት አምቦ)
[email protected]

The African
Mother

The African Mother She is so dear.
I like the way she touches.
The way she rubs the children’s
heads,
Specially the little ones.
The African mother,
She is so dear.
She carries babies on her back
Because she knows the road ahead
could be rough and hard.
In case she falls,
She will be the one who suffers.
Saving the child is what she cares for.
O! My dear,
The African mother.

እየተጓዙ ንባብ

ቦጋለ ዳኜ ከካሊፎርኒያ
ረጅም ጎዳና፤
ስንሔድ ባውቶቡስ በመኪና፤
ረጅም በረራ፤
ስንሔድ ባውሮፐላን በጠያራ፤
በምቹ ወንበር በሚሳብ በሚለጠጥ፤
በመንፈላሰስ በመቀመጥ፤
በሚዘረጋ በሚታጠፍ፤
መከዳ ላይ በመደገፍ፤
ይነበባል መጽሐፍ፤
"ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ"፤
የሥልጣኔ ትርፍ።
ወደኛው ታሪክ ስንገባ፤
የሕንደኬው ጃንደረባ፤
ሲጓዝ በሠረገላ፤
ተጠልሎ ባጎበር በጃንጥላ፤
በማለፊያ ወንበር በደልዳላ፤
ዘና ብሎ ተቀምጦ በስተኋላ፤
ሳያገኘው እንቅፋት አሜኬላ፤
ቊሩ፤ ሐሩሩ፤ ውሽንፍሩ ሁላ፤
ያነብብ ነበር እንዳሁኑ፤
እሱም በዘመኑ፤
ሁለት ጉዳይ፤
መተኮስ አንድ ላይ
ሥልጡን እንጂ! ዘመናይ!

ይኼ ሁሉ ቀርቶ፤
የኛ ሰው በንትርክ ተኝቶ
በዚያ ሳቢያ ሥልጣኔ ከኛ ሸሽቶ፤
ሌላ ዘንድ ዳብሮ ሰፍቶ፤
ቆይቶ፤ ቆይቶ፤ ቆይቶ፤ ቆይቶ!
አውሮጳን፤ እስያን፤ አሜሪካን ቃኝቶ፤
ሰው አገኘሁ ብሎ አዲስ ቅኝ ሽቶ፤
ተስተናግዷል ተመልሶ ባዶ ቤት አግኝቶ፤
የጥንት ቤቱ፤ መሆኑን ረስቶ።

መመሳሰል

(ኤፍሬም እሸቴ)
ምን ያደርጓቸዋል ውስጥና ውጪ ባይመሳሰሉ
እኩይ ውሳጦች በሠናይ ውጪ ቢከለሉ?
በቀሚስ ጃኖ ሥር ድብቆሽ፣
በጥምጥም በቆብ ምሽጎሽ፣
የሰማዩን ምሥጢር ስርቆሽ።

መንቆለጳጰሱ
መሽኮርመም መኩነስነሱ፣
ከገነት ደጃፍ ላያደርስ፣
የጋኔሉን ቅጥር ላይጥስ፣
አንዲት ሌሊት ለማደር ዕድሜ ለመግፋት ብቻ፣
ከርስን ሞልቶ ለማንጋቱ ለማይጠረቃው ስልቻ።
ለሽቶው መደፋት አዝነን
ባለሽቶዋን ተጸይፈን
የይሁዳን ከረጢት ዘርፈን
አንድ ዲናር ካላቱ የሌላትን ዲናር ሰርቀን
ከአልጋ አጎበር ወድቀን
ሆድ አንጀት አስቀርድደን
አንገት ለገመድ ሰጥተን
ኃጢአታችን ላይታጠብ ዕዳ በደላችን ላይጸዳ
አደራ በልቶ መገኘቱ
ለሥጋ ነው ለነፍሲቱ?

Lemlem Tsegaw

ከአገር ቤት ለጉብኝትም ሆነ ለመኖር ለሚመጣ
ዘመድ ወይም ጓደኛ ትራቭል እንሹራንስ እጅግ
ጠቃሚመሆኑን ያውቃሉን?
ስል ትራቭል ኢንሹራንስም ሆነ ሌላ ዓይነት
ኢንሹራንሶችና ኢንቬስትመንት
በኢንደስትሪ ውስጥ
ልምድ ያካበተውን ዩሱፍ አብዱልመናንን
በሚቀጥለውአድራሻ ማግኘት ትችላለሁ።
E-mail: yusufabdulmenan@clarica .com
Bus:-

647-341-0808 * Cell:-416-948-2163

TZTA: Page 8: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

ወደ ህሊናችን እንመለስ

የመሬት ጥያቄ ብዙ መስዋዕት የተከፈለበት
ቢሆንም አሁን በባሰ ሁኔታ ወያኔ ከሁሉም ዜጋ
ነጥቆ በግሉ አድርጎታል። ማንም ኢትዮጵያዊ
የሃገሩ፣ የመሬቱ ባለቤት አይደለም። ከዚህ የባሰ
ዜጎችን የማዋረድ ተግባር የለም። አባቶቻችን
መሬታቸውን ለባዕድ አንሰጥም በማለት
ህይወታቸውን ከፍለው አቆይተውናል።
ዛሬ እኛ የራሳችን መሬት ባለቤት እንዳንሆን
ሁላችንንም መሬት አልባ ያደረገን ስርዓት
ዜጎችን አፈናቅሎ ካድሬዎቹን በመሬት ችብቸባ
አሰማርቷል። ለባዕዳን ከመሸጥ አልፎ “እኛም
የመሬት ባለቤት ልንሆን ይገባናል” ያሉትንና
ይህንኑ የዜጎችን ህጋዊ መብት የጠየቁትን ሁሉ
በጠራራ ፀሃይ ባደባባይ ይገድላል።
ጋምቤላዎች፣ አፋሮች፣ ሲዳማዎች፣ ጉጂዎች፣
ሶማሌዎች ዛሬ ደግሞ አምቦዎችና ጎንደሮች
የተገደሉት መሰረታዊ የሆነውን የመሬት
ባለቤትነት ጥያቄ በማንሳታቸው ነው።
በየቦታው እያናጠለ ዜጎችን የሚገድለው
የወያኔ ስርዓት በቀነበበልን ጠባብ መንደር
ተከልለን ጥቃቱ ወደየቤታችን እስኪመጣ
የምንጠብቅ ገልቱዎች መሆናችንን ከብዙ
የህይወት መስዋዕት በኋላ እንኳ የተማርን
አይመስልም። ትናንት አገራዊ አጀንዳ ይዘው
የመታገልና መስዋዕት የመክፈል ታሪክ
ያላቸውን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች “የትግራይ፣
የአማራ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ…” እያለ ከፋፍሎ
በወንድሞቻቸው ላይ የሚደረገውን ጥቃት
በጋራ እንዳይከላከሉ እስከ ማድረግ ደርሷል።
አያቶቻችን ከሰሜን ከደቡብ፣ ከምስራቅ
ከምዕራብ
ተጠራርተው
ጠላታቸውን
በመከላከል ተደራርበው የወደቁባት ይህች
አገር የማን ናት? ኦጋዴን፣ ኤርትራ፣ መተማ
ወዘተ. የወደቁ አባቶቻችንን አጥንት የየትኛ ጎሳ
አባል እንደሆኑ መለየት እንችላለን?
ከመቶ ዓመት በፊት ተገደሉ የተባሉ ዜጎቻችንን
ካረፉበት መቃብር እየተቆፈረ ለፖለቲካ
ፍጆታ፣ ለከፋፋይ ዓላማ የሚያናፍሰው ስርዓት
በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች ዜጎች መሰረታዊ
መብታቸውን በሰላማዊ መንግድ ስለገለጹ
ብቻ እየገደለ ነው። ሰሞኑን ፕሮፌሰር መረራ
ጉዲና እንዲሁም የኦሮሞ ፌዴራሊስት አመራር
አባላት እንደገለጹት ያለፈ ታሪክ ስህተትን
ስንቆፍር አዲስ ኢትዮጵያን በጋራ ለማለም
አልቻልንም። ተባብረን አሁን በተከሰተ ችግር
ዙርያ እንታገል ሲሉ ያቀረቡት ጥያቄ ተገቢ
ነው።
ከሁለቱም ወገን ያሉ ጽንፈኞች የሚያካሂዱትን
የጥላቻ ዘመቻ ችላ ብለን አሁን ባለ የጋራ
ችግር ዙርያ ትግልን በማቀናበር የምንመኛትን

ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያ ለመገንባት
መተባበር የወቅቱ አብይ ቁም ነገር ነው።
የሁሉም ኢትዮጵያውያን ህይወት ክቡር
ነው። ለንጹህ ዜጎች መሞትና መታሰር ሃላፊ
የሆኑትን ሁሉ ኢትዮጵያዊ ሰብአዊ መብት
ተቋማት፣አክቲቢስቶች፣ የፖለቲካ ድርጅቶችና
ግለሰቦች እየመዘገቡ መያዝ ያስፈልጋቸዋል።
ሁሉም በሰራው ነገ ተጠያቂ መሆኑ
አይቀርምና።
የኢህአዴግ አባላትና ደጋፊዎች ከደርግ
አወዳደቅ ለመማር ጊዜው ሩቅ አይደለም።
መንግስቱ ኃይለማርያምና ከጥቂት ባልደረቦቹ
በቀር አብዛኞቹ ላለፈ ተባባሪነታቸው ዋጋ
ከፍለውበታል። ከሁሉም በላይ ግን የህሊና
ጠባሳቸው ቀላል አይደለም። አቅፋችሁና
ደግፋችሁ የያዛችሁት ስርዓት ተጠቃሚዎችና
ወንጀለኞች ጥቂትና በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።
ለማምለጫቸው ቦታ፣ ለኑሮአቸው ከፍተኛ
ንብረት አሽሽተው የመጨረሻውን ቀን
እየተጠባበቁ ነው። እነሱ ሲሄዱ በጠራራ ፀሃይ
ልጆቻቸው የተገደሉባቸውን፣ መሬታቸውንና
ንብረታቸውን ተነጥቀው የተፈናቀሉን፣
በየእስር ቤቱ በግፍ ሲማቅቁ የነበሩትን፣
ባጠቃላዩም ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት
ግፍ ሲፈጽምባቸው የነበሩ ኢትዮጵያንን ቀና
ብላችሁ ማየት የማትችሉበትና ለድርጊታችሁ
ተጠያቂ የምትሆኑበት ጊዜ ይመጣል። ወደ
ህዝባችሁ መመለስ ካለባችሁ ጊዜው አሁን
ነው።
ሁላችንም ወደ ህሊናችን እንመለስ። እየጠፋ
ያለው ነገ አገሪቱን የሚረከቡ ወጣቶች
ህይወት ነው። በደርግ ወቅት በእርስ በርስ
መጨራረስ ከተሞች ወስጥ ያለቀው፣ በኦጋዴን
በረሃ፣ በኤርትራና በትግራይ ጋራዎች የረገፉ
ወጣቶቻችን፤ ወያኔ ስልጣን ላይ ከወጣ
ጊዜ ጀምሮ በኢትዮ-ኤርትራ ትርጉም አልባ
ጦርነት እንዲሁም በየቦታው የተገደሉ ዜጎች
ቁጥር የባከነውም ንብረት አገራችንን አሁን
ላለችበት የዓለም ጭራነት ዳርጓታል። ከዚህ
በኋላ ሌላ ውድ ህይወትና የአገር ሃብት
ማጥፋት የማንኛውም ቅን ኢትዮጵያዊ አላማ
አይሆንም። ችግራችን የጋራ ነው። አገሪቱም
የጋራችን ናት። የገራ የሆነ አገርና ህዝብ
ደህንነት የሚጠበቀው በጋራ ተሳትፎ ነው።
ድብቅ አጥፊ ዓላማ ካላቸው በቀር ሁላችንም
ለጋራ ቤታችንና ህዝባችን ባንድ እንቁም።
ኢትዮጵያን እግዚአብሄር ይባርክ
አንተነህ መርዕድ
[email protected]
ሜይ 2014

በሬየን አልሸጥም - አጭር ወግ
በሄኖክ የሺጥላ*

እንደሰጠሁዋት እናንተም ለኔ ጊዜ ስጡኝ " ደሞ
ለዘር ፣ እድሜ ለወያኔ እንኩዋን የሰው የንብ ሰፈር
እንኩዋ በታወቀበት ዘመን የምን መንገብገብ ነው!)
። አቦ እናት ለዘላለም ትኑር ! ቀጣዩን ሃሳብ
በሚቀጥለው መስመር ላይ ያንብቡት።
መልስ አንድ: ለሞቱት ስንገጥም

ሄኖክ የሺጥላ


አዲሱን (የነበረውን ግን ሰሞኑን
የሾረውን) የ "ኦሮሞ ወጣቶች " ግድያ። በነገራችን
ላይ ለምንድን ነው "የኢትዮጵያ ወጣቶች "
የማንለው? ማለት ስለማንፈልግ? ወይስ ብንል
ባንል ምን ይጠቅማል ( ምንስ ይጎዳል በሚል
ሃሳብ?) ሁለቱንም ያዙልንና እንቀጥል።

ሰሞኑን አምቦ ላይ የተፈጸመውን
ግድያ ተከትሎ ወዳጆች " ልጅ ሄኖክ በዚህ ጉዳይ
ላይ አንድ ነገር በል እንጂ! "ጠላቶች ደሞ " አንተ
ምንትስ አማራ አሁን አማራ ቢሆን ኖሮ ይሄ
ሁሉ መከራ የደረሰበት አምሳ ገጽ ጽፈህ ፣ ነገሩን
ለውጠሕና ለጥጠህ ባቀረብከው ነበር ። የሚሉ
መልዕክቶችን አስቀምጠውልኛል። እኔም እንደ
ለገዳዲ ሬዲዮ " ጦማሪዎችች ሆይ ምልእክታችሁ
ደርሶኛል ለሁሉም እንደነገሩ ለመመለስ እንሆ--"

በነገራችን ላይ አማራ ስለመሆኔ እኔ
በበኩሌ እርግጠኛ አይደለሁም ፣ ቢያንስ እርግጠኛ
እስክሆን ብትታገሱኝ ምን ነበረበት ( ስለ-ኔ ከኔ
በተሻለ መልኩ የምታውቀው እናቴ እንኩዋ እንዲህ
በሙሉ አፍዋ "አንተ አማራ!" ብላኝ አታውቅም።

ታዲያ የምታውቀው ነገር ቢኖራትም
አይደል ? አለበለዚያ ማኛና ሰርገኛ በሚል
ማህበረስብ ውስጥ አድጋ እኔን በደም ስሜ
መጥራት ባልዳገታት " እስኪ ለናቴ ጊዜ

ሲረግጡን ታግሰን
ሲሰድቡን ታግሰን
ይሄን ሁሉ ዘመን ብሶት ተንተርሰን
ሃዘን አኮራምቶን
መላ ቅጡ ጠፍቶን
ሁሉም ግራ ሆኖ
በሃሳብ ተውጠን
ከሥጋ ስማችን
ያፈሩ ከበደን ።
እና አይሆንም አልን
ሕጉ ይስተካከል
ይሞረድ ይቦረሽ ባለ ጥርሱ መድብል
ድንበሬን መልሱ ክብሬን እንዳሻችሁ
ነጻነቴን ቀሙኝ ስሜን እባካችሁ።
አልጻፍ አልናገር
አልሰለፍ ይቅር
ባልበላም ግድ የለም ዘመን ጾሜን ባድር
አይከፋኝም ከቶ ብሰደድ በገፋ
ሃገሬ ቢቆረጥ ታሪኬ ቢጠፋ
አይሞቅ አይበርደንም እኛ ግድ የለንም
ሰው ቢፈናቀል ቢራቆት ቢራብም
ወደብ አልባ ብሆን ወይም ወኔ አልባ
እሱ አይደልም ለኔ ከቁብ የሚገባ

DUFFERIN CUSTOM UPHOLSTREY & DECORATION
2350 DUFFERIN STREET TORONTO, ON

We do new custom made:- Sofa, Chair, Headboard,
Slip Cover & Window Seats.
For your old furniture we do:- Re upholstery, Restyle,
Restoration & Replace foam cushion.
ማንኛውንም ዓይነት በጨርቅም ሆነ በቆዳ የሚሠራ የእንግዳ መቀበያ፣ የምግብ
ቤት፣ የመኝታ ቤት፣ መጋረጃ እቃዎችን በውቅ እንሠራለን። እንዲሁም ያለዎትን
ጥገና የሚያስፈልጋቸው እቃዎች በጥሩ ሁኔታ የማደስ ችሎታ አለን።
* ያለዎት ሶፋ (sofa)እስፕሪንጉ እረግቦ እንደሆነ
* ያለዎን ቅርፅና መጠኑን መቀየር ከፈለጉ
* እስፖንጁን መቀየር ያስፈልገው እንደሆነየእግሩን ቅርጽና ቀለም መቀየር ከፈለጉ

አቶ ሃይሌ

በስልክ ቁጥር

416-546-1501

በመደወል ሐይሌን ያነጋግሩ።

ማኔጀር

dufferin@[email protected]

የአበበ ገላው “ጩኸት” አንደምታ
ዳጉ ኢትዮጵያ ([email protected])


አንድ የማህበራዊ ድረ-ገጽ ወዳጄ “በአበበ
ገላው የሰሞኑ ድርጊት ምን አስደሰተህ?” ሲል ግራ
በመጋባት ጠየቀኝ! የወዳጄ ጥያቄ የአበበ ገላው
በፕሬዚደንት ኦባማ ፊት የኢትዮጵያውያንን የነፃነት
ጩኸት ማስተጋባት በኔ በኢትዮጵያ ምድር የምኖር ዜጋ
ላይ ስለሚኖረው አንደምታ በጥልቅ እንዳስብ አደረገኝ፡፡

Abebe Gellaw confronting president Obama
ዜጎች ሐሳባቸውን በነጻነት መግለጽ በማይችሉባት
ሐገር፤ ይልቁንም “ለዚህ ሥርዓት ጥሩ አመለካከት

የለህም፣ የወጣት ሊግ፣ የሴቶች ፎረም፣ የነዋሪዎች ፎረም
ወዘተ በተሰኙ የስርዓቱ አደረጃጀቶች አልተሳተፍክም”
በሚል – መገለል፤ ባስ ሲልም መዋከብና ከስራ
መፈናቀል
በሚደርስበት
ሐገር
የማስበውን
የሚተነፍስልኝ፣ አንደበት የሚሆንልኝ ሳገኝ ብደሰት፣
ባሞግሰው – ጀግና ብለው ምን ይገርማል? የህዝቡን
ይሁንታ አግኝቼ ተመርጫለሁ፣ ኮንትራት ተሰጥቶኛል
ወዘተ የሚል ማመካኛ እየደረደረ በምከፍለው ግብር
የሚተዳደሩ የህዝብ ንብረት የሆኑ ሚዲያዎችን ወደራሱ
የግል ንብረትነት አዛውሮ ጠዋት ማታ ሳልጠግብ –
ጠግበሃል፣ በሥራ አጥነት እየተንከራተትኩ – ሥራ
በሽ በሽ አድርጌልሃለሁ፣ የኑሮ ውድነቱ አጉብጦኝ –
ኑሮህ ተሻሽሏል እያለ የራሱን ሹማምንት ምቾት የኔ
እንደሆነ አድርጎ ለኔው የሚለፍፍ ስርዓት ባለበት ሐገር
የነጻነት ጥማቴን የሚናገርልኝን አበበን ባወድሰው
የሚያስገርመው ምኑ ነው?

በአምቦ፣ ሐሮማያ፣ አፋር፣ ምዕራብ ወለጋ፣
ተምቤን፣ ጎንደር ወዘተ በወንድም እሕቶቼ፣ በእናት
አባቶቼ ላይ የሚደርሰውን አፈና፣ ግርፋት፣ ከመኖሪያ
ማፈናቀል፣ ግድያ፣ አላግባብ ከስራ ማባረር ወዘተ
ሳወግዝ “የ… ከተማ ነዋሪዎች መንግስት የወሰደውን
እርምጃ አደነቁ… ከግድያው የተረፉትም አስፈላጊው
እርምጃ እንዲወሰድባቸው ጠየቁ” እየተባለ በስርአቱ
የፕሮፖጋንዳ አንደበቶች ጩኸቴን ስቀማ – ያልኩት
ቀርቶ ለመንግስት ጆሮ የሚጥመው በኔ ስም ሲነገር –
ተከታዩን ገጽ 15 ይመልከቱ

ዳንኤል

መኪና እንሸጣለን።
መኪና ለመግዝት ሲፈልጉ መጀመሪያ እኛን
ያማክሩ።
ለመኪናዎ ጤንነት ዳንኤል ብለው ይደውሉ።
Daniel:-

416-890-3887

[email protected]

TZTA: Page 9: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

COMMUNITY CLASSEFIED
DIRECTORY

AUTO REPAIR

Main

AutooRepairr

Domesticc&&Import

DawittYirgu
Weespecializeddin:

Tune-up,Brake,,a/ccRepair,,Heater
Core,,SuspationnExhaust,,OBDD
Scanninggforralllmakessanddmore....

Tel:--416-694-2224 MoterrVehicless
22ssMainnstreet InspectionnStation
(mainnstreett&&Gerrard)
ACCESSORIES &
ALTERATIONS SERVICES
የልብስ ስፌትና ፋሽን

የኢትዮ-ልብስ ስፌት

Ethio-Sewing

2009 Danforth Avenue Toronto, ON
(Near Woodbine Subway)

ከኢትዮጵያ ማሕበር ጽ/ቤት አካባቢ
We do Alterations on the old or latest fashion.

የዘመኑን ፋሽን የተከተሉ የሃገር ባህልና ድንቅ ልብሶችን
እናዘጋጃለን። የሚዜ ልብሶች እንሰፋለን። የተዘጋጁ የሐበሻ
ልብሶች እንሸጣለን። በአዲስ መልክ የሚሰፉ ልብሶችን
እናስተካክላለን።

Tel: 416-816-1126

AIR CONDITIONING
& HEATING
ARIF HEATING & AIR
CONDITIONING

INSTALLATION & REPAIR OF FURNACES
AIR CONDITIONING FIREPLACES &
BOILER
24 HOURS
EMERGENCY
Call Haile Mamo

416-995-1244

HEATING PLUS
Heating & Air Conditoning Service and Instalation

61 Markbroke Lane Etobicoke

*Furnaces *Gas Firplace *Hot Water Tanks
*Gas BBQs *Pool Heaters *AC Units *Clean
Air System *Humidifications *Stove Lines
*Refrigerator Lines *Gas Piping *Duct
Cleaning.
Call Yoseph Gebremariam

Tel:-647-404-6755
www.heatingplus.ca

AUTO Repairs and Sale
(Used cars)

የአውቶሞቢል ጥገና እና ሽያጭ

Vedio Services

JAMAL’S AUTO REPAIRS

185 Weston Road, Toronto, ON

Domestic & Imported Cars
Repairs & Maintenance

ያገር ውስጥ ሆነ የውጭ መኪናዎችን በአስተማማኝ
ዋጋ እንጠግናለን፣ እንሸጣለን። በቅናሽ ዋጋ
ወደ ጨረታ ቦት እንወስዳለን።

ማንኛውም ጀማል ብላችሁ ስልክ ደውሉልን።
Tel:- 647-956-9314
Cell:- 416-818-4553

DRIVER INSTRUCTORS
የመኪና መንዳት አስተማሪዎች

Unisex

(at Sharebourne)Toronto, ON

የወንዶችና የሴቶችን ፀጉር
በፈለጋችሁት ስታይል አስምረን እንስራለን። ለማንኛውም

Tel: 647-868-0160

TRAVEL AGENT/የጉዞ ወኪል

1722 Eglinton Ave. W, Toronto, ON

HORIZONS TRAVEL INC.

ፀጉር በስታይል እንሰራለን። በደድሊይ ፕሮዳክታችን እንታወቃለን።

*Weaves *Perms * Coloring *Relaxes
*Style Cut * Hair repirs *Wigs
*Waxing *Facials *Make Up *Jewelry
*Professional Services * Professional
Products and so much more.
Call ሮማን At:

416-781-8870

Financial Services
የገንዘብ ሥራ አገልግሎት
300-245 Fairview Mall Drive
Willowdale ON

Yesuf Abdulmenan

Bus. 416-493-9560
Cell: 416-948-2163
E-meil:[email protected]

Computer Sale & Services
We are offering FREE Consultation &
Evaluation

416-875-1801
Dedicate to QuYality of Service

Printing and Art
ሕትመትና የፈጠራ ጥበብ

Tel:- 416-782-5959

እንጀራራ
በርበሬሬሽሮሮካሴትት
ሲዲዲሌላምምእንሸጣለን
416-654-7098

Goshu::647-774-6740
Goshu;647-774-6740

መኪና የመንዳት ትምህርት

8የመኪና እንሹራንስ እንዲቀንስ ሠርቲፍኬት እንስጣለ!
ፈተና በአጭር ግዜ ውስጥ እናስቀጥራለን!
አስተምረን መንጃ ፈቃድ እናስጣለን!
ከማስተማር ሌላ ጥሩ መክናዎች እናጋዛለን!
Yohannes Lamorie
Experienced in-Car & in-Class
Driving Instructor
Tel:-

416-854-4409

633 Vaughan Rd. Toronto
Complete Printing and copy

services including wedding,
inviation etc...

Tel: 416-654-2020
E-mail:[email protected]
Website: tanaprinting.com

TZTA INC

TZTA International Newspaper

851 Bloor St. W.
Toronto, ON M6G M1C
Office: 416-898-1353
Cell: 416-898-1353
Fax: 416-653-3113

E-Mail:
[email protected]
[email protected]
Website:tzta.ca * www..face.com

Fax: 647-347-1623
505 Danforth Avenue, Suite #202
E-mail: [email protected]

851 Bloor Street West, M6G 1M3
When planning your trip
call us first @

416-535-8872

በኛ በኩል ስትጓዙ
ፀሐይ ለፀሐይ ነው መንገዱ
Lawyer/

ጠበቃ

Mice @ Work Inc

*Internet Cafe * Upgrades *
Repairs * Virus Removal

Varietyy&&BeautyySupply
Variety
& Beauty Supply

Tel: 647-347-0444

Computer Sale & Repair

Cell: 416-554-1939
Tel: 416-537-4063

TANA PRINTING
ጣና ማተሚያ ቤት

Ali Salih, Manager

www.sunlife.ca/yusuf.abdulmenan

Plumbing - Painting
Dry wall - Flooring - Tiles

ሮሆቦት Rehobot

ለማንኛውም የጉዞ አገልግሎት
ፍላጎትዎ አሊ ሁሴንን ያነጋግሩ።

አቶ የሱፍ አብዱልመናን Worldwide Travel

1600 Eglinton Ave W, York, ON

[email protected]

Mon.
Only by Appointment

ROMAN`S `N CARE

DUDLEY`S Beauty Centre

Early Booking for
G1 & G2
Road Test
Mohamed Adem

Hours: Tues-Fri. 9-5
Sat. 9-7 Sun 1-6

Monday - Saturday 10 am - 8:00 pm
Experienced for several years

WONDY PLUMBING & RENOVATION

Wondy Tesfaye

Ask for SARA

መረጃ ገነት ራዲን ስልክ ደውላችሁ ጠይቁ።

የኮምፑተር እደሳትና ሽያጭ

መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።

416-858-6071
647-351-6001

243 Queen St. E.

Driving Instructor

Commercial & Residential

3200 Danforth Ave.
@ Phrmacy
Toronto, ON

Rady Hair Salon

Professional Guidance for : Hair Care - Cosmetics - Personal Care.

E-mail: [email protected]

የቪዲዮ አገልግሎት

BEAUTY SALON & SUPPLY BEAUTY SALON & SUPPLY
የውብት ሳሎን
የውብት ሳሎን

አቶ ዳንኤል
ደጋጎ

ጠበቃና
የሕግ አማካሪ

For Info. Call: Ben Aregawuy

ዘመን እንጀራ

ZEMEN INJERA /2048 Danforth Ave.
በመደብራችን የሚገኘው እንጀራ ብቻ ሳይሆን
ቅመማ ቅመም፣ ሽሮ፣ በርበሬ፣ እንጀራና
የገብስና የጤፍ ዱቄት፣ የጠላ እህል፣ ቡና፣
ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲ፣ ዲቪዲ እና የግሮሰሪ
እቃዎች እንዲሁም ድፎ ዳኦ እናእጋጃለን፣
የእንጀራ ምጣድ እንሸጣለን።
Tel.: 647-887-4754 or

416-572-0447

FOOD STORE
LIYU WHOLE 10
Howard St.

ልዩ የምግብ መደብር

ገንዘብ ወደ አድስ አበባና አሥመራ ሌሎችም አገር እንልካለን!
ከኢትዮጵያ የመጡ በርበሬ፣ ሽሮ፣ ቅመማ ቅመም፣ ድርቅቆሽ
ሚጥሚጣ፣ አዋዜ፣ሜኬዐለሻ፣ ክ፣ምሥር፣ ቅቤ ጤፍ፣
ግብስ፣ሰርፕራይዝዚንግ፣ የመሳሰሉትን እንሸጣለን።
የኢትዮጵያ ዘፈን፣ በካሴትና በቪዲዮ ይኖረናዐል።!
የተለያዩ የአማርኛ መፀሐፍቶች እናከራአለን።
ከኢትዮጵያ ማንኛውውንም እቃአ እናስመጣለን።
እንጄራዓ፣ ቡናዓ ቆሎ የመሳሰሉት አሉን! ኑናዓ ጎብኙን

416-922-4174
*Cell: 416-830-4174
416-922-4174416-830-6546

DJ Danny
Arat kilo Entertainment

ለሠርግ፣ ለቀለበት ለልደትና ለተለይዩ
ዝግጅቶች ባህላዊና ዘመናዊ ሙዚቃ
እናጫውታለን። ለማንኛውም ለመረዳት
DJ Danny
በማለት ስልክ ደውሉልን።

416-275-1468
TZTA INC

TZTA International Newspaper
851 Bloor St. W.
Toronto, ON M6G M1C
Office: 416-898-1353
Cell: 416-898-1353
Fax: 416-653-3113

E-Mail:
[email protected]

Website:tzta.ca * www..face.com

TZTA: Page 10: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

እኛና አብዮቱ፤

በፍቅረሥላሴ ወግደረስ፣ካለፈው የቀጠለ ሁለተኛው ግምገማ፤ በታደለ መኩሪያ

በፍቅረሥላሴ ወግደረስ

በአሁኑ ግምገማዬ ከምዕራፍ 5 እስከ ምዕራፍ 13
ያለውን የመጽሐፉን ክፍል እዳስሳለሁ።

‘ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለማሪያም ‘በወታደር
ሰፈር ተወልደው ከወታደር ጋር ያደጉ የወታደሩን ስነልቦናዊ
አመለካከት በሚገባ የተረዱ መኮንን በመሆናቸው ፣የደርግ
ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።’ ገጽ 75 ፤ ገጽ 158 ላይ
ደግሞ ‘ሻለቃ መንግሥቱ አገር ወዳድ ከመሆን አልፈው
የሶሻሊዝምን ጽንስ_ሐሣብ በጥልቀት የተረዱ ባይሆንም፤
ሶሻሊዝም ለድሃው ኅብረተሰብ ክፍል ከፍተኛ ጠቀሜታ
እንዳለው ስለሚያውቁ፤ ተማሪዎቹ ያቀረቡትን ጥያቄ በበጎ
ዓይን ተመለከቱት’ የደራሲውን የመሪያቸውን ተክለ ሰውነት
ግንባታ ውጤት ገጽ 149 ላይ ታዩታለችሁ፤ ተከተሉኝ።
ምዕራፍ 5 ላይ ጄነራል ሚካኤል አማን አንዶም ኤታማዦር
ሹመት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ቢጸድቅም፤ አቅራቢው ሻለቃ
መንግሥቱ ነበሩ፤ ያሉት ሁሉ ይሆናልና፤ ተክለ ሰውነቱ ከዚህ
ይጀምራል።

ብዙ ሳይቆይ እንዳልካቸው መኮንን ከሥልጣን
ይወርዳሉ ወደእስር ቤት ይጣላሉ፤ ልጅ ሚካኤል እምሩን
ይተካሉ፤ ብዙም አልቆዩም፤በፍቃዳቸው ሥልጣን ይለቃሉ፤
የገበጣ ጫወታ፤ በዓለም ከታወቁ የትምህርት ተቋማት
የተማሩ ሊሒቃን adieu ከሥራ ውጭ ይሆናሉ። በመሻርና
በመሾሙ የተኩራሩት ደርጎች ለንጉሡም አልተመለሱም፤
ሀገሪቱን እንደሚመሩ የልብ ልብ ተሰማቸው። ገጽ 83 ላይ
የፓለቲካ እስረኞች እንዲፈቱም ለመጠየቅ በቁ፤ ጃኖሆይን
ጠየቁ ፤ ንጉሡም አሾፉባቸው፤ አለማወቃቸውን ነገሯቸው፤
የሚገርመው ሀገር ሊመሩ የተዘጋጁት ደርጎች የለኢትዮጵያ
የውስጥና የውጪ ጉዳይ ፈጽሞ የማያውቁ መሃይማን ናቸው።
ደራሲው ያሳዩን ያንን ነው።

በ1928 ዓ ም ኢጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረችበት
ወቅት አረጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀዩን ስንደቃ አላማችንን አውርዶ
የኢጣሊያኑን ሰንደቃ አላማ የሰቀለውን ኃይለሥላሴ ጉግሣን
እንዲፈታ ስህተት መሆኑን በለዘበ ቃላት አስቀምጠው፣
ተማሪዎችንና የተለየ ዓላማ ያላቸው የተማሩ ሰዎች
እንዳሳሳቷቸው አላከዋል፤ በተማሪዎች ንቅናቄ ዘመን ለጊዜው
በሰልፉ ላይ ከተካፈሉት ውስጥ የታሰሩ ካሉ እንዲፈቱ
ይጠየቃል እንጂ ‘የፓለቲካ እስረኛ ይፈታ’ የሚል ጥያቄ ቀርቦ
አያውቅም ። በእርግጥ የንጉሡ አስተዳደር ለውጥ እንዲያደርግ
መጽሐፍ በመፃፍ በአደባባይ ቅዋሜ በማሰማታቸው ዜጎች
በግዞት መልክ ወደ ገጠር ክፍለ ሃገራት ተግዝዋል።ሆኖም ግን
ኃይለ ሥላሴ ጉግሳ የፓለቲካ እስረኛ አልነበረም፤ ሡልጣን
ኢብራሂም ዐሰብን እንደሸጠው የአጋሜን አውራጃ ለኢጣሊያ
የሸጠ ሰው ነበር። ኃይለ ሥላሴ ጉግሳ በኢትዮጵያውያን
ዘንድ የሚታወቀው በሀገር ካሃዲነትና በይሁዳነት ነው።
ከዐፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በተክለጻዲቅ

መኩሪያ ገድ 230 መመልከት ይቻላል።በአምስተኛ ክፍል
ሥረዓተ ትምህርት ውስጥ ይገኛል። ደራሲው ‘እኛና
አብዮቱ’ መጽሐፋቸው ውስጥ ተባባሪ በሆኑበት መንግሥት
ለተከናወኑት ተግባራት ቀጥተኛ ሃለፊነት ከመውሰድ
ይቆጠባሉ። ይህንንም በየደረጃው አሣያለሁ።ደራሲውን አንድ
የረሱትን ነገር ላስተውሳቸው በ1535 ዓም ጦርነት ከግራኝ
ሙሐመድ ጋር መካሄዱን ገልጸው፤ ባሌን ያስተዳድር የነበረው
አዝማች ደግለሃን ከግራኝ ጦር ጋር ሲዋጋ መሞቱን ዝንግተው፤
በባሌ ጎባ በሰሙ ‘አዝማች ደግለሃን’ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት
ቤተ የተሰየመለትን አንስተው ፤ በተራራ ሰይመውታል፤
ይህንን ድርጊት በማን ያሳብባሉ? ስለ ግራኝ ሙሐመድም
የተዛባ ታሪክ አቅርበዋል፣ ስደርስበት አብራራለሁ።ከወዲሁ
አንባቢዬ የግምግማዬን ዓለማ እንዲረዳልኝ ነው።

ምዕራፍ 6 የምናገኘው በሻለቃ መንግሥቱ
ኃይለማሪያም የደርግ ሊቀመበርነት ፣በሻለቃ አጥናፉ አባተ
ምክትልነት በሰማነያ አንድ ዓመት አረጋዊ ላይ የተፈጸመውን
መፈንቀለ መንግሥት ነው። ይህንን መስከረም 2፡ 1967 ዓ
ም የተደረገውን መፈቀለ መንግሥት ሕዝቡ እንደደገፈው
አጽንዎት ሰጥተው ይገልጹታል፤ በተቆጣጠሩት መገናኛ
ብዙሃን በመጠቀም፤ ሃላፊነት በጎደለው ኢትዮጵያዊ ጨዋነት
ባልታየበት ባህልን ባረከሰ መንገድ ንጉሡን አውርደው ታምር
እንደሰሩ አጋነው ጽፈዋል። በወቅቱ ዜናውን በቴሌቪዥን
የተከታተለው ሕዝብ ስለንጉሡ የተጠቀሱትን ነውሮች
ተቀብሏቸው ይሆናል፤ ግን የመላው ሕዝብ ድጋፍ እንደላቸው
አድርገው አቅርበውታል። ሙሉን ጽሑፍ ገጽ 110 መመልከት
ይቻላል። በእርግጥ ሕዝቡ ለውጥ ፈልጓል፣ ግን ከየጦር
ግንባሩ በምግባር ብልሹነት ይቀጡ ተብለው ከምድባቸው
በተላኩ
ወታደሮች የንጉሡን አስተዳደር እንዲተኩ
አልነበረም፤ ‘ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ይቋቋም’ የሚለው
መጠይቅ በወቅቱ በሠራተኛው ክፍል የቀረበው ለዚህ
ነበር። መሣሪያ የታጠቀው ክፍል አልፈቀደም። ደራሲው
ገጽ 116 ያሳዩን ከደሃ ቤተሰብ ስለመጣን ንገሡን ተክተን
ሀገር እናስተዳድራለን የሚል እድምታ አለው። ውጤቱንም
አየነው።

ዛሬ ኢትዮጵያን እያስተዳደረ ያለው ወያኔም
የሚለው ከአርባ ዓመት በፊት የተባለውን ነው። በቅርጽ
ልዩነት ቢኖረውም በይዘቱ አንድ ነው። በትግራይ ሕዝብ
ነፃነት ግንባር የተሰባሰበው ቡድን የቤሔር ቤሐረሰቦች
መብት የቆምኩ ነኝ ይላል። የሕዝብ ጥያቄ ደግሞ ‘የሽግግር
መንግሥት ይቋቋም’ ነው። ወታደሮቹ መፈቀለ መንግሥት
ካደረጉ ይሄው አርባ ዓመቱ። ሀገራችን ከነበረችበት ቁልቁል
ወረደች ሕዝባችን ተዋረደ እንጂ የተሻሻለ ነገር አልታየም
፤የሕዝብ ጥያቄ ገና አልተመለሰም።
ጄነራል አማን ርዕስ_ብሔር ሆነው መመደባቸው በበታች
ማዕረግ ያለው ወታደር በተነገረው ተክለ ሰውነታቸው
በመነሣት ወዷቸው ነበር፤ ከደርጉችም መካከል እንደዛው፤
ያም ሆኖ በአንዳንድ የጦር ክፍሎች ያሉ የንዑስ ደርግ
አባላት ንጉሡ ከዙፋናቸው ከወረዱ በኋላ ‘ሕዝቡ ያሻውን
መንግሥት ያቋቁም’ የሚል ተልኮ ነበራቸው፤ የመሐንዲስ፣
የአርሚ አቪዬሽንና የክቡር ዘበኛው የንዑስ ደርግ አባላት
በምሳሌነት የሚጠቀሱ ናቸው።የነሻለቃ መንግሥቱ ተልኮ
ግን ያ አልነበረም።ጅነራል አማን ሜካኤል አንዶም ቢሆኑም
የራሳቸው አጀንዳ ነበራቸው።’እኔ አማን የግብፁ ጄነራል ነጂብ
አይደለሁም። እኔን ለይስሙላ አስቀምጠው ሥልጣን በእነሱ
እጅ ሊቆይ እይችልም’ ጅነራል አማን ያልተገነዘቡት ነገር
ቢኖር መንግሥቱ በጎዘጎዘው መቀመጫ ላይ መቀመጣቸውን
ነው። የወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወያኔ
በጎዘጎዘው መቀመጫ ላይ ምንም ማድረግ እንደማይችል
እያየነው ነው፤ ታሪክ በኢትዮጵያ ላይ ራሷን ደገመች። ሻለቃ
መንግሥቱ ኃይለማርያም፤ በየጦር ሠፈሩ ለሚነሳው ተቃሞ
ተከታዩን ግጽ 18 ይመልከቱ

ZERUK AUTO SERVICES
ዘሩ አውቶ ሰርቪስ

Call Zeruk for instant auto services:-

CAR INSURANCE

Specialized

Representative Insurance Broker
Rani Randhawa
Pardeep Sharma
Tel:-

416-398-4322
Fax:- 416-398-0337

201-1118 Wilson Ave. Toronto, ON M3M 1G7
Identifying & Managing Your Insurance Needs

• G1, G2, new to the country,







Full Mechanical Services
Tune Up, Brakes, Tires, Emission Test etc...
All Makes and Models
Warranty On All Repairs!

*ለጥሩ አገልግሎት መኪናዎን ወደ ዘርኡ ውሰዱ!
*የፈለጋችሁትን የመኪና ዓይነት ጥገና ያደርጋል!
*በፈለጋችሁ ጊዜ የበለጠ አገልግሎት በቅናሽ ዋጋ!
*ለአእምሮ እረፍት መኪናዎትን ወደ ዘሩእ ላኩ!!

አቶ ዘሩ
s

MORE THAN 20 YEARS EXPERIENCE

high risk drivers, and clean drivers

Speeding tickets
G1 Tickets
Carless driving
Impaired driving conviction
Dangerous driving
Stunt driving
Accedents: All at fault accident

Tel:_ 416-561-0015 * 416-782-9889
35-37 Clarkson Ave. (Eglinton W. & Calidonia)

Commercial auto insurance
-for construction









Painting
Carpentry
Electrician
Plumber
Renovation
Floor Installation
Cleaning

Best discount for home and auto together!!
Also have visitor insurance and life insurance!

FREE QUOTATIONS! Walk-in accepted!!

Hour of Operations: Monday to Friday 10:30am-5:30pm,
Saturday by appointment only.

TZTA: Page 11: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Osei Owuusu

BARRISTER, SOLICITOR
& NOTERY PUBLIC

law office of osei owusu

AREAS OF PRACTICE

CRIMINAL LAW

*ALL CRIMINAL DEFENCE,
* AIL HEARING AND BAIL REVIEWS,S
* SEXUAL ASSUALT
* THEFT
* DOMESTIC VIOLENCE
* ETC.

Mr. Sunny Vincent

* WILL
PREPARATION
& ESTATE
PLANNING
* REAL ESTATE








* custody, Access & Support
* Separation

* Chilren Aid Caess

CRIMINAL LAW

* SEPARATION AGREEMENT
* CUSTODY AND ACCESS
* CHILS SUPPORT
* CHILD PROTECTION PROCEEDING

*IMMIGRATION AND REFUGEEHEARINGS
*JUDICAL REVIEW APPLICATIONS
*SPONSERSHIP APPLICATIONS
*HUMANITARIAN AND COMPASSIONATE APPLICATIONS
* DTENTION REVIEWS
* INVESTOR AND ENTREPRENEUER CLASSES
* SUPER VISA APPLICATION

SUNNY VINCENT LAW OFFICE
BARRISTERS AND SOLICITORS
MISSISAUGA OFFICE
20 DUNDAS AVE. EAST, SUITE A2 1315 FINCH AVE. W., SUITE 318
TORONTO, ONTARIO, M3J 2G6
MISSISAUGA ON. L5A 1W2
TEL:.

905-232-6969
FAX: 905-232-7666

FAMILY
LAW
* Divoce

FAMILLY
LAW
* DIVORCE

IMMIGRATION LAW


REAL ESTATE

* Buying a home may be the most important investment
in your life. We ensure that it is done properly/
* Buying and sellingyour home
* Transfers of property
* placing Mortgage, Refinancing

TEL.:

416-638-0921

FAX:- 416-638-8626
[email protected]
www.snvlawoffice.com

Yusuf Abdulmenan

* Adult Criminal Code offences
* Youth Criminal Justice
* Act (young justice)

IMMIGRATION

* Sponserships
* Sponsersip Appeals
* Humannitarian and Compassinate Cause

Also: Wlls, Powers of Attorney, Foreign
Divorce Opinions, Affidavits and declarations.
Certify and Notarising documents.
Tel.:

416-614-1001
Fax: 416-614-6161

1315 Finch Avenue West, Suite 1318 North York, ON
M3J 2G8
Email: [email protected]

303 - 2179 Danforth Avenue
Toronto, ON. M4C 1K4
Tel: 647-341-0808
Fax: 674-341-1141
Cell: 416-948-2163
[email protected]
www.sunlife.ca/yusuf.abdulmenan

TZTA: Page 12: May15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Our Services Include:

EVERDAY LOW PRICE

*Ocean (Full container or
Loose) Land Fright (Full Trail
or loose)
* Door to Door courier Service
to more than 180,000 cities
around theworld
*insurance coverage by all
modes of transport (Land/Air/
Ocean).
*Domestic & International
*Custom clearance in Canada
*Cross border shipments
from/to USA for trade shows,
exibitions etc.
*Pickup & delivery any where
in Canada or USA

Any questions
regarding shiping
Air/Sea/Land & free
estimate call:
Tel:

(416) 798-4151

Toll Free

1-877-798-4151

Most destinations around the world by
air* Toronto Airport. Destination Airport 286 Attwel Dr., Unit 16,
Tornrto. Ont. M9W 5B2
Up 30lbs: $80.00 Up 100lbs: $200.00
SEND GIFTS, PERSONAL BELONGINS OR
COMPANY PRODUCTS BY AIR, SEE & LAND

email: [email protected]
Website: www.iffcargo.com

TZTA: Page 13: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

We are your #1 value to the world!

Travelair has been serving the African community for over 25 years.
Let our experienced agents book your travel arrangements on Ethiopian
Airlines, KLM, Lufthansa, Air France, Brussels Airlines, Emirates, and
many more!
We have EXCLUSIVE rates and seat sales to Abidjan, Abuja, Accra,
Addis Ababa, Dar es Salaam, Kigali, Luanda, Libreville, Lagos,
Nairobi, Douala, Bamako, Bujumbura, Conakry, Kinshasa, Kampala,
Freetown, Monrovia, Dakar, Khartoum, and many more!
We are a full service Travel Agency and can book all your Holiday
needs, including: All inclusive, Hawaii, Cruise, Disney, Las Vegas,
Europe, and even cover your Travel Insurance needs!

we are currently looking for an experienced Travel Agent with their
own existing clientele.

Travelair International Inc.

416-964-1950

569 Yonge St. Toronto, ON
www.etravelair.com / [email protected]

Reg#50011608

JOSHI’S INDIAN GROCERY
Saffron & Coriander

We specialize in fresh milled Teff flour,
Barley Flour, Juvar Flour, Rice and all other
Spices, Coffee Beans, Nuts, Corn Oil and
many more...

Ingredients

Barely
Sorghum Flour (ማሽላ)
Teff Flour

ጤፍ ዱቄት

ንፁህ የጤፍ ዱቄት፣ የገብስ ዱቄት፣ የማሽላ ዱቄት፣ ሩዝ በየአይነቱ፣
ጥሬ የኢትዮጵያ ቡና፣ ቅመማ ቅመም፣ ለጤና የሚስማማ ዘይት፣ ፣
ሩዝ፣ ጥራጥሬ፣ ሩዝ በያይነቱ ለላም ሌላም ኑና ጎብኙን።

10-12% Self-Rising Flour
*No artificial coloring
*No preservatives
*Pure! Pure! Flour
ለጤና ተስማሚ የሆነ፣ ሆድ
የማይነፋ፣ ልዩ የሆነ ጣዕም ያለው
በመሆኑ የታወቀውን እንጀራችንን
ጥራት ለመጠበቅ እህሎቻችንን
የምንገዛው በቀጥታ ከታወቁ
ካናዲያን የዱቄት ፋብሪካዎች
ብቻ ነው።

Wendesn ወንደስን

Tel:-

519-504-3488

የኢትዮጵያ ቡና

ገብስ ዱቄት

እጅ ሳይበዛበት ሙሉ
በሙሉ አውቶሜትድ
በሆነ ማሽን የሚጋገር
ንጹሕ እንጀራ ነው።
በጥራቱና በንጽህናው
እንደምትደሰቱ ሙሉ
በሙሉ በማመን ሥራችን
ቀጣይነት እንዲኖረው
አስትያየታችህ እንዳይለየን
በማክበር
እንጠይቃለን።

ቅመማ
ቅመም
እና

ዘይት
TEL:-

416-752-7157

ሌላም

1983 Lawrence Avenue, E.
Toronto, ON M1R 2Z2
(Lawrence Ave. E and Warden)

E-mail: [email protected]
[email protected]

HOURS OF
OPERTATIONS

MON - FRI
11.00AM - 8:00 PM
SAT.
10:00 AM - 6:30 PM
SUN. 12:00 PM - 5:00 PM
Continue on page 14

TZTA: Page 14: May 15, 20114: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

ኦሲንግተን ሜዲካል ፋርማሲ
የምሥራች አዲስ ፋርማሲ በብሉር
ተከፈተላችሁ ኑና ጎብኙን።

የምንስጣቸው አገልግሎት

WE PROVIDE THE FOLLOWING
SERVICES:Ato Mehari Tekeste BScPhm Owner - Pharmacist

ለአዛውንቶች 10% ቅናሽ አለን
Seniors Discount
መደሐኒት ከእኛ ስትገዙ የ$2.00 ቅናሽ አለን
Walfare and Seniors No Charge on $200 Deductabler

ማንኛውንም የኢንሹራንስ ፕላን እንቀበላለን
All Drug Plans Accepted
የእርሶን ቋንቋ እንናገራለን
We speak your language

We have Opened our new
Ossingto Medical Pharmacy
at 836 St. W.
Toronto, ON
M6G 1M2

come and visit us!

የሃኪም ያዘዘለዎትን ፐርስክሪፕሺን ከአሉበት መጥተን
ወስደን የታዘዘለዎትን መደሃኒት በአድራሻዎ እናደርሳለን
Free Perscription Pick up and Delivery

ነፃ መረጃዎችን እንሰጠዎታለን
Free Consultation
የልብና የስኳር በሽታ ስፔሻሊስት ይኖሩንል
Heart and Diabetic Centre
ለሁሉም ነገር መጥታችህ ግብኙን ወይም
ስልክ ደውሉልን

አቶ ተከስተ ደንበኞቻቸውን ሲያስተናግዱ!

Tel:- 416-516-9998
Fax:- 416-516-9994

TZTA: Page 15: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

TZTA INC

TZTA INTERNATIONAL
ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER
TZTA is independent newspaper
published once a month in Toronto,
Canada. The opinion expressed in this
newspaper are not necessarily those of
the editor or publisher. We welcome
comments or different point of view from
our readers submitted articles may be
edited for clarity.

Address

Send your article, letters, poems and other
information with your full name, address
and phone number to:-

TZTA INC.

851 Bloor Street West
Toronto, ON M6G 1M3
E-mail your information to:-

[email protected] / [email protected]

www.tzta.ca

Website:-

SUBSCRIPTION

One year subscription 12 Issues in Canada
$6.00 and outside Canada $12.00. Prices are not
included GST.

GST REG. # R306528806-00001

PAYMENT

Make your cheque payable to
TZTA INC.

For residence of Canada cheque and
money order are acceptable.
From outside Canada only money order
are acceptable.
Receive your next edition of TZTA by
subscribing now.

For Advertising

Call office:(416) 653-3839
Cell: (416) 898-1353
Fax: (416) 653-3413
E-mail: [email protected]
[email protected]
Website: www.tzta.ca

ከገጽ 8 ይዞር

አበበ ትክክለኛውን ጩኸቴን ሲጮህልኝ እልል ብል፣
ትክክለኛ ብሶቴን ለአደባባይ ሲያበቃልኝ አበጀህ ብለው
ተሳሳትክ የሚለኝ ማነው?

በሐገር ውስጥ በመሆን ስርዓቱ ያሰፈነውን
የፍርሐት ቆፈን ወግድ ብለው በብዕራቸው ብሶቴን
የተነፈሱልኝን፣ ጩኸቴን የጮሁልኝን ተቃዋሚዎች፣
በጋዜጠኝነት ሙያቸው አገዛዙ ያመጣብኝን የመረጃ
ረሐብ ሊያስታግሱልኝ የሞከሩ ጋዜጠኞችንና ጦማሪያንን
ሰብስቦ በፈጠራ ክስ በእስር ሲያጉራቸው አሰፈንኩት
ብሎ ያሰበውን የህዝብ ድምጽ እርጭታ በነጎድጓዳማ
ድምፁ የሰበረልኝን – ስርዓቱ ለሚዘጋው እያንዳንዱ
በር በአንጻሩ በትግል የሚከፈት ሌላ በር እንደሚኖር
በተግባር ያረጋገጠልኝን አበበን አበጀህ የኔ አንደበት
ብለው ወዴት ላይ ነው ጥፋቴ?

“የዋህ ነህ – የአበበ ገላው ድምጹን
ማሰማት ስርዓቱን አያፈርሰውም፣ ኦባማ በስርዓቱ
ላይ ማዕቀብ እንዲጥል፣ በአደባባይ በኢትዮጵያውያን
ላይ የሚደርሰውን በደል እንዲያወግዝ አያደርገውም”
ይሉኛል፡፡ እኔስ እሱን መች ጠበቅኩና? ለተበዳይ በደሉ
መሰማቱ በራሱ የድሉ መጀመሪያ መሆኑን አታውቁም?
ለታፈነ ሰው ጩኸቱ ለአደባባይ መብቃቱ፣ በደሉ ለጆሮ
መድረሱ በራሱ ስኬት ነው፡፡ እንጂማ ጀርባዬ ላይ ሆኖ
የሚያጎብጠኝን፣ እንደ እንስሳ ስለ ሆዴ እንጂ ስለ ነጻነቴ
እንዳልጠይቅ የሚያስፈራራኝን፣ ስራ፣ የመኖሪያ ቤት
ወዘተ በጥረቴ ሳይሆን ለስርዓቱ ባጎበደድኩት መጠን
የማገኘው ድርጎ ያደረገብኝን ስርዓት ወግድልኝ ብሎ
የማሽቀንጠሩ ኃላፊነት የኦባማ ሳይሆን የኔ መሆኑን

Publisher & Editor
Teshome Woldeamanuel
Marketing;
Tigist Teshome
Format and Typing
Zenashe Tsegaselassie
መቼ አጣሁት? ገዢዎቼ የወንበር ስስት፣ የስልጣን ስጋት
ስላለባቸው የአቤን ድርጊት ከወንበራቸው ከመነቅነቅ
አንጻር ሊመዝኑት ይፈልጋሉ፡፡ የኔ መስፈሪያ ሌላ ነው፡
፡ የማይወክለኝን ከወንበሩ የመነቅነቁ፣ ከምርጫ ኮሮጆ
በመጣ የዜጎች ይሁንታ ሳይሆን ከሩስያ በመጣ የኤኬ
47 ጠመንጃ ጉልበት መንግስትነትን የያዘውን ስርአት
የማንኮታኮቱ የቤት ሥራማ የኦባማ አስተዳደር ሳይሆን
የኛ የኢትዮጵያውያን የመሆኑን ሐቅ መቼ ሳትኩት?

ደግሞስ እውነትን በሐይል ለስልጣን
መናገር ያለውን ጉልበት መቼ አጣችሁት? ይኸው አበበ
አይደል እንዴ በሐገር ውስጥ በጠመንጃና በእስር ቤት
ሐይል፣ በውጪ ሐገር በብልጣ ብልጥነት ሸፋፍነው
ይዘውት የነበሩትን የአምባገነንነት ማንነት በአለም
አደባባይ እርቃኑን አስቀርቶ የቀድሞውን ጠቅላይ
ሚኒስትር ለክውታ (ምናልባትም ለህልፈት)፣ የስርአቱን
ቲፎዞዎችም ለከፍተኛ ብስጭት የዳረገው? ትግሉ
ፈርጀ ብዙ መሆኑን አትርሱ እንጂ፡፡ የቀድሞው መሪ
ድምጻችን ይከበር ብለው ወረቀት ይዘው አደባባይ
የወጡ ወንድሞቻችንን ግንባር በአልሞ ተኳሾቻቸው
አስነድለው መቼ ዝም አሉ? “ባንክ ሊዘርፉ ሲሉ
ተገደሉ” ብለው በወጣቶቹ ወላጆች ላይ የስነ ልቦና
ጦርነት አልከፈቱም? ይህን ግፍ ያዩ ብዙዎች በኢትዮጵያ
ሰማይ የእውነትና የፍትሕ ፀሐይ መቼም አትወጣም
ብለው ተስፋ እንዲቆርጡ አልደረጉም? ስለዚህ የአበበ
ድርጊትም አፋኞቻችንን – “እውነት ታፍና መቼም
አትቀርም፤ ጠመንጃም የእውነትን ወሊድ ያዘገየው
ይሆናል እንጂ እስከወዲያኛው አያስቀረውም”

የሚለውን ሃቅ በአእምሯቸው እንዲያቃጭል ማድረጉ
በራሱ ድል አይደለም? ይልቁንም ክስተቱ የተፈፀመው
የስርአቱ ጥቅመኞች ቀድሞ በአካል፣ ሞተውም በ”ራዕይ”
የሚመሯቸውን ግለሰብ ልደት ለማክበር ተፍ ተፍ
ሲሉበት በነበረው ወቅት መሆኑ በስርአቱ ደጋፊዎች ላይ
የፈጠረውን የስነ ልቦና ጉዳት እስኪ ወደ ማህበራዊ ድረገፆች ጎራ በሉና ታዘቡ!

“አበበ አንድ ግለሰብ ነው… ጩኸቱም
ምንም ለውጥ አያመጣም” ይላሉ፡፡ እንዴ… የነፃነት
መንፈስ እኮ ሁሌም ሲጀመር በአንድ ወይም በጥቂት
ሰዎች ነው፡፡ ደግነቱ ግን ቶሎ ይዛመታል፡፡ ውቂያኖስ
ሳይገታው፣ ፖለቲካዊ ድንበሮች ሳያስቆሙት፣ የመረጃ
አፈና ሳያግደው ወደሺዎች ከዚያም ወደ ሚሊዮኖች
ይጋባል፡፡ ምርጫ 1997ን ማስታወስ ይቻላል፡፡ ጥቂቶች
የነፃነት መንፈስን ከታሰረበት ፈተው ለቀቁት፡፡ በወራት
ጊዜ ውስጥ ከገጠር እስከ ከተማ – ከድሐ ጎጆ እስከ
ቤተ መንግስት ተቆጣጠረው፡፡ ዛሬም በአበበ ገላው
የተለኮሰው የነጻነት ችቦ የነጻነት እጦት ብርድ ሆኖ
ያንዘፈዘፈንን በሙቀቱ ሲያፍታታን፤ የአምባገነንነት
ትኩሳት ጭንቅላታቸው ላይ የወጣውን ገዢዎቻችንን
ነበልባል ሆኖ ሲፈጃቸው መመልከታችን አይቀሬ ነው፡፡

እናም … እናም… እናም… በወንድሜ አበበ
ገላው ሥራ ደስ ተሰኝቻለሁ – ተነቃቅቻለሁ – ተስፋንም
ሰንቄያለሁ፡፡ ነገ ይህ የነፃነት ስሜት በአእላፋት ላይ
ተጋብቶ ገዢዎቻችንን በየሔዱበት ሲያስጨንቅ፣ አንገት
ሲያስደፋ፣ ሲያብረከርክና ሲያፍረከርክ አሻግሬ እያየሁ…

Contributor

Mr. Tadese Gebremariam
Mr. Yonas J. Haile
Mr. Samuel Getachew etc...
Mr. Yehun Belay
Mrs. Genet Woldemariam
Mr. Desta

...............................................
Members of NationalEthnic Press and
Media Council of Canada NEPMCC

Press and Media
Council of Canada

We acknowledge the financial support of the
Government of Canada through the Canada
Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.

TZTA: Page 16: May 15, 2014, [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

የታዘብነው የቤተሰብ ዕይታ
ከታደሰ ገብረማሪያም


ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ወጣት ሴት
ወላጅ አባቷን ከአገር ቤት አሰመጥታ አብረው ለመኖር
አሰቡ:: ይህንንም ለማድረግ የልጅቷ አሣብ ሁለት
ትንንሽ ልጆች ስላሉዋትና አባትዬው የልጆችዋ ጠባቂ
[ቤቢ ሲተር]እንዲሆኑላት በማሰብ ነበር። ሴትየዋ
እንደአጋጣሚ በጣም ታታሪ ሰራተኛ በመሆንዋ
እንደአገሩ ደንብ ሞርጌጅ ገብታ አንድ ጥሩ ቤት
ቤዝመንቱ በጥሩ ሁኔታ የተዘጋጀ ቤት ስለነበራት
ለልጆቹ መጫወቻና ለአባትዬውም መኖሪያ ምቹ
የሚመስል ነበር።

በዚህም ወደ ዋናው ትዝብት ወደወሰደን
እንመልከት።
ከላይ
ሣልጠቅሰው
ያለፍኩት
አባትዬው ካናዳ ከመጡ አሥር ዓመታት ያለፋቸው
መሆኑን እንድትረዱት ሁኖ በአሁኑ ሰዓት አባትዬው
ከመኖሪያቸውና ከልጆቹ መጫወቻ ቦታ በቤዝመንት
እናያቸዋለን፤ እናትዬው የግድ ወደሥራ መሔድ
ስላለባት ልጆቹን ለአያታቸው በመተው ልጆቹ ነፃነት
ተሰምቶዋቸው በአያታቸው ላይ በመንጠልጠልና
አንዳንዴም በጥፊ እየመቱዋቸው ይታያሉ። አያትዬው
መፅሃፍ ቅዱስ ለማንበብና ቴሌቭዢን ለማየት ቢሞክሩም
ልጆች ፋታ ለመስጠት አልቻሉም። በዚህን ጊዜ አያት
ቅሬታ ይሰማቸውና ቆንጠጥ ለማድረግ ይሞክራሉ፡
ልጆቹም ያለመዱት በመሆኑ እንደብራቅ ጩኸት
ማሰማት ጀመሩ፤ በዚህን ጊዜ የልጆች እናት ከሥራ
በናፍቆት የምትጠብቃቸውን ልጆች ቸኩላ ለማየት
ወደቤዝመንት ስትሔድ በጭሆቱ ተደናግጣ ምነው ምን
እያደረግህ ነው አባዬ? እኔ በስንት መከራ የማሣድጋቸውን
ልጆች የምታስለቅሣቸው ለምንድርነው? እኔ አንተን
ያመጣሁህ ልጆቼን በሚገባ እንድትጠብቅልኝና አንተም
አገር ቤት በችግር እንዳትንቆራፈድ ብዬ ነበር:: እዚህ
መጥተህ ዕድሜ ለልጄ ብልህ አርፈህ ልጆቼን ማሣደግ
ትተህ ታስለቅስብኛለህ? በማለት አባቷን ገላምጣ
ትሔዳለች።

አባትዬውም ለብቻው በመሆን በማዘን
የልጁን አነጋገር በማስላሰል አዬ -አምላኬ ዛሬ ምን
አደረግሁህ? ብለህ --ብለህ በልጄ ታስገላምጠኝ እኔን
ልጄ ስታመጣኝ የፈረንጆቹን አገር መጥተህ እየው
ያላየኽውንና የማታውቀውን ታያለህ በማለት ከሞቀ
ቤቴ አምጥታኝ እዚህ በባዕድ አገር ልጅ መጠበቅና
ፀሃይዋን እንኳን ለማየት ዕድል አልሰጠችኝም፤
አንዳንድ በእኔ ዕድሜ እንኳን ካሉት ጋር እንድገናኝ
አታደርገኝም፤ሌሎች በዕድሜዬ ካሉት ጋር በስልክ
እንኳን እንዳወራ አትፈቅድልኝም፤ ስለዚህ ምን ይሻለኝ
ይሆን? አምላኬን የምለምነው የልጄን እጅ እንዳያሣየኝ
ነበር ምን አደረግሁ በማለት ሲያማርሩ ይታያሉ።

ይህን መማረር የሰማች ልጅ ካለችበት ከላይ
ቤት ወደ ቤዝመንት ትመጣና ምነው አባዬ--ያዘንህ
ትመስላለህ? ሙቀቱን እንኳን ዝቅ ብታደርገው? ገንዘብ
ስለማትከፍልበት እንዳሻህ ማድረግህ ነው? ይህ እኮ አገር
ቤት አይደለም ሁሉ ነገር ገንዘብ ነው, ስለዚህ አገርህ
አሰኝቶህ እንደሆን ቲኬት ቆርጠህ መሔድ ትችላለህ ወደ
እግዚአብሔር አትዘንብኝ ትለዋለች።

አባትዬውም ልጄ እንዳልሽ አንድ ጊዜ
መጥቻለሁ ወደ አገሬ መመለሻ ገንዘብም የለኝም::
እንደሚባለው የካናዳ መንግሥት ለሽማግሌዎችና ሥራ
ለሌለው ገንዘብ ይሰጣል ይባላል; እኔ ግን ከመጣሁ
ዓሥር አመታት አልፎኛል የገንዘብ ዓይን አላየሁም ያ
የተባለውን ገንዘብ ብታመጭልኝ ኑሮ ገንዘቤን ከፍዬ
እሔድ ነበር ይሏታል። ልጅቷም አዬ ሞኞ ምንም
ሣትሰራ ገንዘብ ማን ይሰጠሃል? ይልቁንስ አርፈህ
ተቀመጥ አገር ቤትም ሔደህም እኔን ገንዘብ ላኪልኝ
ማለትህ አይቀርም ስለዚህ እዚሁ አብረን መኖሩ ይሻላል
አባዬ በል ተኛ ብዙ አወራን ብላው ስትሔድ አባትዬው
አረ ልጄ ከነጋ እህል አልቀመስሁም የምበላው ብትሰጭኝ
አመሰግናለሁ ይላታል፤ እሷም እሺ በማለት ያላትን
በቅጡ ሣታዘጋጀው እንካ ብላ ትለዋለች:: አባትዬውም
ምግቡ አልዋጥለት ብሎት ሰማሽ.. እዚህ ማንኛውም
ነገር ተትረትርፎ የሚበላው ይኽ ነው? አይ ካናዳ
ብለው ሣይጨርሱ ምነው ምን ፈለገህ ኑሯል? የምግብ
ነገር በጣም ውድ ነው ምን ታስቧል? የምንኖርበት ቤት
ሞርጌጅ ገና አልተከፈለም ብዙ ወጭ አለብን ስለዚህ
የተገኘውን እየተመገብን መኖር ነው ትልና ኤጭ አሁንስ
በዛ በገዛ እጅ ውርደት በማለት ጥላ ትሔዳለች።

አባትዬውም ወደ ሰማይ እያንጋጠጡ መቼስ
ምን ይደረግ ለዚህችማ አገሬም ቢሆን በቀን አንድ
ጊዜ ምንም ውድ ቢሆን መቅመሴ አይቀርም: ባጣም
ከጎረቤት ሆነ ለምኜም ለዚች ለሆዴ ያህል አይጠፋም
እያሉ ለብዙ ጊዜ ለብቻቸው እየተነጋገሩ አሣለፉ::

ቀን ማለፉ አይቀርምና ከብዙ ጊዜ በኋላ
ልጃቸው ሣታስበው አባቷን ይዛ ወደ ሠርግ ቤት
ሔዱ። ድግሡ በጣም ከመጠን በላይ ያማረና ከመጠን
በላይ ሰው የነበረበት በመሆኑ በርከት ያሉ አዛውንትም
ተገኝተው ነበር: በዚህም ጊዜ አባትዬው መላ በመሻት
ከሚመስሉዋቸው አዛውንት ጋር ተቀላቀሉ።

አብረዋቸው ካሉት አዛውንት አንዱ ጤና
ይስጥልኝ ጌታዬ እንደምን ከረሙ?ይልዋቸዋል አባትዬው
እግዚአብሔር ይመስገን ለጊዜው ደህና ነኝ ብለው
ሲመልሱላቸው ጠያቂው አዛውንት አመላለሣቸው
ግር ብሎዋቸው ማንም ቢሆን ጊዜውን እየጠበቀ

መሔዱ አይቀርም ሁኖም ከአገራችን ሁኔታ እዚህ
በሰላም ባልሰራንበት አገር ጡረታ እየተወሰደ እንደልብ
በመኖራችን ለአምላክ ምሥጋና ይግባው፣ በማለት
በመቀጠል ለመሆኑ እዚህ አገር ከመጡ ምን ያሕል
ጊዜዎት ነው? ብለው አዛውንቱ ሲጠይቋቸው አባትዬው
በማዘን ሰንበት ብዬአለሁ አሥር ዓመት አልፎኛል፣
ወላዲተ አምላክን ዛሬ ነው ወገኖች መኖራቸውንና ለካስ
እንዲህ ይበላል አሉዋቸው። ጠያቂው አዛውንት ምነው
ከቤት አይወጡም? ታመው አልጋ ላይ ነበሩ? ወጣ ወጣ
ብለው አገር አልጎበኙም? መንግሥት የሚሰጥዎትን
ገንዘብ ምን ያደርጉታል? ምነው ብቻዎን ነው የሚኖሩት?
ልጅ የሉዎትም? እያሉ በመደጋገም ሲያፋጥጡዋቸው፣
ነገሩ ወዲህ ነው የምኖረው ከልጄ ጋር ነው ብቻዬን
አልኖርም ልጄም ሠራተኛ በመሆንዋ ልጆችዋን ክኔ
ጋር ነው ጥላ የምትሔደው ወይ ከቤት ፍንክች- ይሉና አብሬያት የምኖረው ልጄ ያቻትና፣ ብለው
ሲያሣዩዋቸው ያቺ ቆንጆ! አለባበሷ እንኳን ፈረንጅ ነው
የምትመስለው በጣም የሰለጠነች ትመስላለች ለምን
እርስዎን በሚገባ አልያዞችትም? ለመሆኑ መንግሥት
በቂ ገንዘብ አይሰጥዎትም? ምነው ገንዘቡን ዝም ብለው
ከሚቋጥሩት ለልብስዎ እንኳን አይሆንም? ይሉዋቸዋል።
አባትዬው የምን ገንዘብ ከየት የመጣ ነው? እኔ እንደዚሁ
እርስዎ እንዳሉት ለሽምግሌዎች ገንዘብ ይሰጣል ብዬ
ልጄን ባናግራት የምን ገንዘብ? ሣትሰራ ነው እንዴ
ገንዘብ የምታገኘው?በማለት አደባብሣ ታልፋለች።
ይልቁንስ እንግዲህ አሁን ሁለታችንም ሽማግሌዎች ነን፣
ገንዘቡ የሚገኝበትን ዘዴ ይንገሩኝና እኔም እንደርስዎ
ይመርብኝ ይሉዋቸዋል፤ መካሪውም ምን ገንዘብ ብቻ
መኖሪያ ቤትም ተሰጥቶት እንደደሞዝተኛ ተቆርጦሎት
እያመሰገኑ መኖር ነው ይሉዋቸዋል፤ አባትዬው አይ
የዛሬ ቀን ምን አሰማኝ ጆሮ ዘውትር ክልጅ ልጆቼ
ችግርና ከልጄ ግልምጫ ሊገላግለኝ ነው? እርስዎ
በዕርግጥ መልአክ ኖዎት ይሉዋቸውና እስኪ እንግዲህ
ብዙ ተጫወትን ከበላሁት ምግብ የእርስዎ ተሽሎ
አግንቼዋለሁ በማለት ሲያመሰግኑዋቸው፣ ልጅየዋ አባዬ
እንሒድ አይበቃህም? ትላቸውና ወደነርሱ ትመጣለች
መካሪውም አዛውንት እንግዲህ ወደፊት በየጊዜው
እንገናኝ። የእኔን ስልክ ይውሰዱ ብለው ሥማቸውንና
የሥልክ ቁጥራቸውን ፅፈው ይሰጥዋቸዋል፤ ከዚያም
ለአባትዬው የእርሶንም ይስጡኝ ብለው ሲጠይቁዋቸው
አባትዬው የምን ስልክ እኔ የለኝም እቤት ያለውን ከልጄና
ክልጆችዋ በስተቀር ማንም አይነካውም ይሉዋቸውና
የቤት አድራሻቸውን ይሰጥዋቸዋል። መካሪውም
በአሁኑ ጊዜ ደግሞ ስልክ የሌለው ማን አለ? ሕፃናት
ልጆች በሙሉ አላቸው። እርስዎ ለምን የሎትም? በዚህ
አገር ውሾች እንኳን ለውደፊቱ ሣይኖራቸው አይቀርም
ይሉዋቸውና ይሰነባበታሉ።

በዚህ ሁኔታ አባቷን የተመለከተች ልጅ
አይ አባዬ ከእንግዲህ ወዲህ እንደፈለግሁት የምፈፅም
አይመስለኝም እኛ መካር አዛውንት የቋጡን የድስቱን
ሣይነግሩት አይቀርም በማለት እያሰላሰለች በመጓዝ
ከቤታቸው ደረሱ። ከዚያም ቤት ገብተው ትንሽ ከአረፉ
በኋላ ልጆቹ ከጠባቂያቸው ጋር መጥተው መጫወት
ጀመሩ፤ አባትዬው [አያት]መካሩ አዛውንት የነገራቸውን
እያሰላስሉ እኔ ትንሽ ልረፍ ብለው ወደ ቤዝመንት
ሲወርዱ ልጅየዋ ምነው ከግማሽ ቀን በላይ ተለይተውህ
አሁን ስታገኛቸው እንኳን ትንሽ ሣታጫውታቸው ልረፍ
ብልህ ትሔዳልህ? ከኛ ሽማግሌ ጋር ብዙ በማውራትህ
ነው የደከመህ ትላቸውና በል እሺ ብላ እርስዋ ክልጆቹ
ጋር ጨዋታ ጀመረች።

አባትዬው ከኢትዮጵያ ከመጡ በሠርግ
ላይ የበሉትን ያህል በልተው ስለማያውቁ ቁንጣንም
ይዞዋቸው ከአልጋ ሣይነሱ በዚያው ተኝተው ቀሩ።
ልጅዬዋም አባዬ ምን ነካው ዛሬ ብላ ወደ ቤዝመንት
ስትሔድ አባትዬው ጥሩ ዕረፍት በማረፋቸውና ጥሩ
ምግብም ስለተመገቡ በዚያውም የመካሩ አዛውንት
ምክር በሥራ ለማዋል እያሰቡ መልካቸው ተለዋውጦ
አምሮባቸው ልጅየዋ ተመለከተቻቸውና አባዬ-ዛሬ ደግሞ ምን መስለሃል? የተደሰትህ ትመስላለህ
አለቻቸውና አረ ለመሆኑ ምን አጋጥሞህ ነው?
አለቻቸው አባትዬውም ምን ትጠይቂኛለሽ ትናንት
በልቼ የማላውቀውን በአሥር ዓመት ስለበላሁ፤ በአሥር
ዓመት አርፌ የማላውቀውን ስላረፍሁ፤ በአሥር ዓመት
ቆይታዬ የአገሬ ሰዎች ይህን ያሕል መኖራቸውን ሣላውቅ
አሁን በማወቄ፤ እንዲሁም የእኔ ብጤ አዛውንት ጓደኛ
ሣይኖረኝ ቆይቼ በትናንትናው ቀን ስለ አገሩ ሁኔታ
በቅጡ ያወቅሁበትና እኔም ማንና ምን እንደሆንኩ
በመረዳቴ ለምን አልደሰት? ለምን አልለወጥ? ለወደፊቱ
ማድረግ የሚገባኝን ከጓደኞቼ ጋር በመወያየት ቀሪ
ዕድሜዬን ላሣልፍ እፈልጋለሁ ይሏታል። ልጅቷም
በነገሩ ተበሣጭታ ደግሞ ተመከርክብኝ በማለት አባዬ-እዚህ አገር እኮ በደንብ እየተርዳኽው ከሔድህ ባልታወቀ
መንገድ ሕይወትህን ልታጣ ትችላለህ ይልቁንስ ምንም
ሣትደክም ከልጅ ልጆችህ ጋር እየተደሰትህ መኖሩ
አይሻልህም? ከአሁን ዕድሜ በላይ ምን ለመጨመር
ነው?ስትላቸው አባትዬው ቢሆንም--ልጄ ከዚህ በፊት
የተናገርሺኝ አለ ያመጣሺኝ ከዚህ በፊት ያላየሁትን
ለማየትና ለመደሰት መሆኑንም ገልፀሺልኝ ነበር። ስለዚህ
አሁን ያላየሁትን ለማየትና ለመደሰትም ስለምፈልግ

ይልቁንስ እኔም እንደሌሎቹ እንድደሰት ገንዘብ
የማገኝበትን ዘዴና እንዲሁም እኔ ራሴ መንግሥት ቤት
ሰጥቶኝ እንደ አንቺ ነፃ የምሆንበትን መንገድ ብትነግሪኝ
አመሰግናለሁ። አንቺ ካልቻልሽ እኔ ስለማንኛውም
ጉዳይ ወደሚያስረዱኝና ለሚረዱኝ ኢትዮጵያ ኮሚኒቲ
ወይንም ሌላጋ ሒጄ ለመረዳት እንደምችል ተነግሮኛል፣
ስለዚህ ምን ይመስልሻል? ይሏታል ልጅቷም አይ-ኢትዮጵያ ኮሚኒቲ እንኳን ሰው ሊረዱ ራሣቸውን
መርዳት አቅቶዋችዋል ለማንኛውም ሒደህ ሞክረው
ትልና ትለያቸዋለች።


አባትዬው ምኑ ሞኝ ከዚህ በፊት በሠርግ
ቀን በሚገባ የተወያዩት አዛውንት ጋ በመደወል በስልክ
መጫወት ጀመሩ ከዚያም ብዙ ለመጫወት በስልክ
ስለማይመች ቀጠሮ ይዘን ብንገናኝ ይሻላል ተባብለው
እንግዲያው ሓሙስ የቀን ቅዱስ በአራት ሰዓት እንገናኝ
አሉዋቸው።

በቀጠሮዋቸውም ሃሙስ ተገናኙና ከዚያም
በአንድነት በመሆን ከዚህ በፊት የተነጋገሩትን ቤት
የማግኘትና እንዲሁም ከመንግሥት ገንዘብ የሚገኝበትን
ተከታዩን ገጽ 18 ይመለቱ

Melaku Asamenaw
Financial Services Manager
Bank of Montereal

For your Banking Need

* Morgtgage * Loan * Investment Mutual Fund *Personal Line of Credit &
Master Card * Everyday Bank Account* etc...
Tel:

416-867-5595 * Fax: 416-867-7769
BMO Bank of Montereal
2 Queen Street East, Toronto, ON M5C 3G7
[email protected]

SUPERIOR BEAUTY SUPPLY & SALON
416-654-1406
534 Oakwood Ave. Toronto, ON

All Beauty Supplies Hair Accessories Specialized in Ladies and Men Hair Cuts *Curls
*Color *Weavers * Relaxers
*Braids *Cuts etc...

የቁንጅና ሳሎን Hair Stylist ፀሐይ

APPLIANCES 220
220/240 VOLT ELECTRONICS
AND APPLIANCES FOR ETHIOPIA
1614 GERRARD STREET EAST
TORONTO, ON. M4L 2A5
416 778 9908 Ask for Prashant
OPEN 7 DAYS A WEEK!


"ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና
ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ
ናቸው፤ ወያኔ የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ
ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤
በተለይ በአውሮፓና በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን
በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ
ከኢትዮጵያ ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ
ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን የተፈራ ርእስ ነው፤
ውስጥ-ውስጡን እንጂ አደባባይ አይወጣም፤ ይህንን
ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ አደባባይ ለማውጣት ጊዜው
የደረሰ ይመስለኛል፤ አረጋዊ በርሄ፣ ገብረ መድኅን
አርአያ፣ አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር
ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም
ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ
ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ
ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር
ሕዝቡ አፓርቴይድ ብሎ ሲሰይመው፣ በአዲስ
አበባ የተሠራውን መንደር መቀሌ ብሎ ሲሰይመው
እየመሰከረ ነው፤ “የለሁበትም!” እያለ ነው።

የትግራይ ሕዝብ መደህየቱ አልበቃ
ብሎት ሲለምንም እየተሳቀቀ ነው፤ የሚለምነው
ትግሬ ለብዙ ሰዎች ትግሬና ወያኔ አንድ መስሎ
እንደሚታየው ያውቃል፤ አብዛኛው ሰው በወያኔ
ላይ ያለውን ስሜት ያውቃል፤ ስለዚህም ሲለምን
ሰዎች በወያኔ ላይ ያላቸውን ስሜት ስለሚያራግፉበት
እየተሸማቀቀ ነው፤ አንድ የትግራይ ቄስ ከአርሲ ነኝ
አሉኝና ለምን እውነቱን አይናገሩም ስላቸው እውነቱን
ስናገር የማገኘው ስድብ ብቻ ነው አሉኝ፤ እኒህ ሰው
ምን በወጣቸው የወያኔን ኃጢአት ተሸካሚ ይሆናሉ፤
በሌላ በኩል ደግሞ በትግሬነቱ የተጠቀመ አለ፤ እኔ
የማውቀው የደርግ ወታደር የነበረ ትግሬ ቆስሎ
ከውትድርና ወጣና በአንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት
የጥበቃ ሥራ ላይ ነበር፤ በጣም ይቸግረው ነበር፤ ሚስቱ

TZTA: Page 17: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

የወያኔ ጥላቻ ፍሬ
ወንጀል በዘር አይተላለፍም”

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም

ሕመምተኛ ነበረች፤ የቤት ኪራይ መክፈል ይቸገር
ነበር፤ ዛሬ ግን የሚለብሰው ልብስ ሌላ ነው፤ ከኑሮውም
ተርፎ ለሲጃራና ለጫት እያወጣ ነው፤ ወይም ሌሎች
እያወጡለት ነው፤ ትግሬነታቸው ብቻ እንዲህ የደላቸው
በጣም፣ በጣም ጥቂቶች ናቸው፤ ስለዚህም በወያኔ
አገዛዝ ትግሬ ሁሉ ተጠቅሞአል ማለት ከጉልሁ እውነት
ጋር የሚጋጭ ስሕተት ነው፤ አብርሃ ሰዎች ትግሬ ሁሉ
ተጠቃሚ ሆኗል ሲሉ ‹‹ያመኛል›› ማለቱ ይገባኛል።

ወያኔ ትግሬ በመሆኑ ብቻ ትግሬ ሁሉ ዕዳ
አለበት ማለት እንደወያኔ ማሰብ ነው፤ ወንጀል በዘር
አይተላለፍም፤ እያንዳንዱ ሰው ለሠራው ሥራ ሁሉ
ኃላፊነትን ይወስዳል፤ ጊዜው ሲደርስ ውጤቱንም
ለመቀበል ይገደዳል፤ ይህ የሚሆነው ሰው ሁሉ
በመንፈሳዊ ኃይል በጎ መንፈስ አድሮበት፣ አእምሮው
በትምህርት ተገርቶ በትክክል ማሰብ ሲችል ነው፤
የኢትዮጵያ ሕዝብ አሁን በአለበት ሁኔታ በጎ መንፈስ
የራቀው ይመስላል፤ አእምሮም ጭራሹኑ በእኩይ
መንፈስና በጥላቻ እየዛገ ነው፤ ስለዚህ ያስፈራል፤ በደቡብ
ሱዳን ሁለት መቶ ሰዎች በዘር ተለይተው ታረዱ ሲባል
ያስፈራል፤ በናይጂርያ፣ በኮንጎ የሚካሄደውን የዘርና
የሃይማኖት እልቂት ስንሰማ ያስፈራል፤ በ1997 ዓ.ም.
መለስ ዜናዊና አዲሱ ለገሰ እንዳስታወሱን የሩዋንዳ የጎሣ
እልቂት በብዙ ሰዎች አእምሮ ውስጥ አለ፤ የቅርብ ተኳሽ
የሆነው የአግዓዚ ጦርም አድፍጦ መጠበቅ ያስፈራል፤
ሌላውም ይህንን አውቆ አድፍጦ መጠበቁ ያስፈራል፤

ሰማይ ጠቀስ የሠሩት፣ የሥልጣን ኃላፊነትን ችላ ብለው
በሥልጣን የሚነግዱና የሚከብሩት፣ የማይኖሩበትን
ሕንጻ የሚክቡት፣ ከሕዝብ ጋር ያላቸው የአይጥና
የድመት ኑሮ ያስፈራል፤ አቶ አስገደ ወያኔ መደንገጡን
ይነግረናል፤ መደንገጥ የማይቆጣጠሩት ፍርሃት ነውና
አደጋ ያመጣል፤ አደጋው አደጋን ይጠራል፤ ይህም
ያስፈራል።
በትግራይ ዙሪያ ያለው ምንድን ነው? የትግራይ
ሕዝብ በየትኛው አቅጣጫ ነው አንደልቡ እየተዘዋወረ
ለመሥራትና ለመኖር የሚችለው? ወያኔ የትግራይን
ሕዝብ ከሰሜን ከወገኑ ከኤርትራ ሕዝብ ጋር ደም
አቃብቶታል፤ በደቡብ-ምሥራቅ ከወሎ መሬት ቆርሶ
የወሎን ሕዝብ ቂም አስቋጥሯል፤ በደቡብ-ምዕራብ
ከጎንደር መሬት ቆርሶ የጎንደርን ሕዝብ ቂም አስቋጥሯል፤
የራስን ወገኖች አስቀይሞ ሱዳንን በመሬት ለመደለል
የሚደረገው ጥረት ሁሉ ፋይዳ የለውም፤ ሱዳን
ለራሱም ያልበጀ አገር መሆኑ እየታየ ነው፤ ወደፊት
ደግሞ ይበልጥ ይታያል፤ በትግራይ ውስጥ ደግሞ ወያኔ
የፈጠረው አፓርቴይድ የወያኔን የኑሮ ደረጃ ወደሰማይ
ሲያስጠጋው፣ የቀረውን ወደአንጦርጦስ የደሀነት ገደል
ውስጥ ከቶታል፤ በዚህም ምክንያት በአዲስ አበባ ከተማ
ከነልጆቻቸው እየተዘዋወሩ የሚለምኑ ሞልተዋል፤ ይህ
ልመናም ለወያኔ ለመገበር ነው፤ ብዙዎቹ እንደሚናገሩት
የሚለምኑት የማዳበሪያ ዕዳቸውን ለወያኔ ለመክፈል
ነው።

ወያኔ ከሀያ ዓመታት በላይ አፍንጫ እየያዘ ያስከፈለውን
የሚመልስበት ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ ጥያቄው ወያኔ
እንዲመልስ የሚገደደው እንዴት ነው? የሚል
ነው፤ጥላቻ ወደንዴት፣ ንዴት ወደቁጣ ተለውጦ
ሲገነፍል ምጽዓት ደረሰ ማለት ነው፤ ሁሉም ሰው ራቁቱን
ይሆናል፤ አንደአውሬ ከጥፍሩና ከጥርሱ በቀር ሌላ
መሣሪያ አይኖረውም፤ ሰው ሁሉ በክፋት ወደአውሬነት
ይለወጣል፤ ጠመንጃና ቦምብ አያገለግሉም፤ ሕንጻው
ምሽግ አይሆንም፤ መኪናው፣ ባቡሩ፣ ታንኩ ከቆመበት
አይነቃነቅም፤ የትም አያደርስም፤ ጭፍራ ሁሉ በየራሱ
ፍዳ ታንቆ እንኳን ለሌላ ሊተርፍ ለራሱም የማይበቃ
ይሆናል፤ ለነገሩ ጌታና ሎሌም የለም፤ ሁሉም በአውሬ
እኩልነት የተፋጠጠ ነው፤ ርኅራኄ ተሟጦ፣ መግል
ያዘለ ልብ ፈርጦ፣ ውይይትና ክርክር አብቅቶ፣ ጥርሱን
ያገጠጠና ጥፍሩን የሳለ መንጋ በደም የሚራጭበት
ሁኔታ ነው።

ሌላ አገር እንዲህ አልሆነም፤ እዚያ አገር
እንዲህ አልሆነም፤ የሚባል ነገር የለም፤ እኛ ዘንድ ሌላ
ነው፤ የኢትዮጵያ ደሀዎች እንባ የእግዚአብሔርን ሰማይ
አጨቀየው!

“ክፋት እንደእሳት ይቃጠላል፤ ኵርንችቱንና
እሾሁን ይበላል፤ ጭፍቅ የሆነውንም ዱር ያቃጥላል፤
ጢሱም ተትጐልጕሎ እንደዓምድ ይወጣል፤ በሠራዊት
ጌታ በእግዚአብሔር ቁጣ ምድር ተቃጥላለች፤ ሕዝቡም
እሳት እንደሚበላው እንጨት ሆኖአል፤ ሰውም
ለወንድሙ አይራራም፤ ሰው በቀኙ በኩል ይነቅላል፤
ይራብማል፤ በግራም በኩል ይበላል፤ አይጠግብምም፤
እያንዳንዱም የክንዱን ሥጋ ይበላል፤ ምናሴ ኤፍሬምን፣
ኤፍሬምም ምናሴን ይበላል፤…” ኢሳይያስ 9/18-21
ፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም፤ ሚያዝያ 2006
ምንጭ፤ Mesfin WoldeMariam Blog

እናስራችኋለን? ለካንስ የነአጅሬ ጀግንነት ከድንበርም ተሻግሯልና!


በሀገራችን ባደመነው አጠቃላይ የሀዘን ድባብ
ሳቢያ ፈገግታ እያማረኝ ፈገግ ለማለት ምንም ዕድል ሳላገኝ
ብዙ ሰሞኖችን ባጀሁ፡፡ ዕድሜ ለዚህ ነገረኛ ኢሳት የሚባል
ቴሌቪዥን ዛሬ ማታ ግና በሣቅ የሚያፈርስ ዜና ሰማሁና
ምሽቱን ብቻ ሳይሆን ትዝ ባለኝ ቁጥር ሌቱን ሁሉ በሣቅ
ስፈርስ አደርኩ - የግራ ጎን አጥንቶቼ ክፋይ ጉድ እስክትለኝ፡
፡ ሣቅ ጥሩ ነው፡፡ አንዳንዴ በሣቅ የሚገድል ነገር ማግኘት
የመታደል ያህል ነው፡፡ እውነተኛው ሣቅ ሞቶ ቢቀበርም
ወያኔን መሰል ጅላንፎ ጉጅሌ የሚሠራቸው አንዳንድ ነገሮችን
በመታዘብ ለጊዜውም ቢሆን ፈገግ መሰኘት ሲያስፈልግም
ሆድን ያዝ አድርጎ በሣቅ መንፈርፈር ሰውነትን ያፍታታል፤
ወቅታዊ እፎይታንም ይሰጣል፡፡ እኔ - እውነቴን ነው - ለብዙ
ጊዜ ያጣሁትን ሣቅ ዛሬ አገኘሁትና ከልቤ ተዝናናሁ፡፡

ወያኔ እኮ አልታወቀለትም እንጂ ደምበኛ
የኮሜዲ መፍለቂያ ውድብ ነው፡፡ ልዩ የኢትዮጵያ ቻርሊ
ቻፕሊን ሆነው የለም እንዴ! ይህን የወያኔን ሞኝነት
ጉዳዩ ለሚመለከተው የዓለም ክፍል ያንጸባረቀ ጉዳይ
ለፖለቲካችን ቅርብ የሆነ ሰው ባያጣውም ለእንደኔ ዓይነቶች
የማይሞላላቸው አንዳንድ ባዘኔዎች ማስታወሱ ደግ
ይመስለኛል፡፡ ብዙ ሰው እኮ የማይሞቀው የማይበርደው
ሆኗል፡፡ ደንዘናል፤ በቁም ሞተናል፤ ‹ብታምኑም ባታምኑም›
ብዙዎቻችን ከሰውነት ተራ ወጥተን የአምልኮተ ንዋይ
ሰለባዎች ሆነናል፡፡ በሀገር ውስጥ ትንሽ ትልቁን ብታዩት
ከሞላ ጎደል ሁሉም ሊባል በሚችል ሁኔታ ገንዘብ እንዴት
ሊያገኝና በአቋረጭ ሊከብር እንደሚችል ሲጨነቅና ሲጠበብ
ይታያል፡፡ ኅሊና ብሎ ነገር ጠፍቷል፡፡ ወንድም ወንድሙን፣
እህት እህቷን እስከመግደል በሚደርስ ሰይጣናዊ ጭካኔ
ተሞልተን እየተፋጀን ነው፡፡ ወያኔ በቀደደው የጥፋት ጎዳና
እየተመምን ከሰውነት ደረጃ በሚያስወጣ የሀብት ፍቅር
ተነድፈን ልንጨራረስ የቀረን ጊዜ ሩብ ሐሙስ ቢሆን ነው፡፡
አልተነሳሁበትም እንጂ በዚህስ ትንሽ ባወራሁ፡፡

ወያኔም ባቅሙ አስታራቂና የሰላም አባት ሆኖ
የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎችን በዕርቅ ለማስማማት አዲስ
አበባ ይጠራቸዋል፡፡ ሳልቫኪር የሚሉት ባለባበሱና በዐይነ
ውኃው ፊውዳላዊ አምባገነን የሚመስለኝ አማቻችን ሰውዬና
ዶክተር ማቻር የሚባለው ሞገደኛ ሰውዬ ወደ አዲስ አበባ
መጥተው
(እንዳሁኑ ሁኔታ ደግሞ በመስፈራርቾ ተጠርተው) ሼራተን
ሆቴል ሁለት ክፍሎች ውስጥ ይመሽጋሉ፡፡ ድርድሩም
በወያኔ ጉጅሌ አማካይነት ተከናወነ ይባልና የዕርቁ ስምምነት
ተፈረመ ተብሎ በወያኔው ቱሪናፋ ሚዲያዎች ይለፈፋል
- (ወያኔው በሰሞኑ ጭፍጨፋው የጠለሸ ስሙን ያደሰ
መስሎት በገባበት ወጥመድ የኋላ የኋላ ራሱ ገብቶበት
ተተበተበበት እንጂ)፡፡የወያኔ ኢትዮጵያ ለራሷ ብቻ ሣይሆን
ለጎረቤት የሚተርፍ ሰላምና ዴሞክራሲ መጋዘኗ ውስጥ
ጢም ብሎ እንዳለና ለሱዳንም፣ ለሶማሊያም፣ ለግብጽም፣
ለሦርያም፣ ለአፍጋስታንም፣ ለኢራቅም፣ ለቬንዞላም፣
ለ“ዴሞክራክ ሪፓብሊክ” ኮንጎም፣ ለሤንትራል አፍሪካ
“ሪፓብሊክ”ም፣ ለሃይቲም፣ ለኡክሬንና ራሽያም፣ ለሰሜን
ኮሪያም፣ ለኤርትራ›ም፣ ለሊቢያም፣ ለፓኪስታንም፣
ለበርማም፤ ለፍልስጥኤምም፣ (እንዴ፣ ዓለም ለካንስ
በትርምስ ላይ ናትና ጎበዝ - የወያኔ የሰላም በረከት
የሚላክላቸው ሁከት የነገሠባቸው ሀገሮች ዝርዝር አላልቅልኝ
እኮ አለ!) ኤክስፖርት ለማድረግ ዝግጅቷን እንዳጠናቀቀች
በነዚሁ በእውነት ዕርሙ የወያኔ ሚዲያዎች ከጥንፍ እስከ
ጥንፍ ተስተጋባ፡፡ እኛም ይሄ የቤት ቀጋ የውጪ አልጋ የሆነ
ቡድን ምን መተት ቢኖረው ይሆን እንዲህ ዓለምን ጉድ ባሰኘ
መልክ የሰላም አባት ሊሆን የበቃው ብለን ተገረምን፡፡ የገዛ
“ዜጎቹ”ን ባልተወለደ አንጀት እየጨፈጨፈና የስምንት ዓመት
ሕጻን ሣይቀር ደረቱን በጥይት ዝናብ እየበሳሳ ባለበት ወቅት
እንዲህ ያለ ሰላም ለሱዳናውያኑ ማስገኘቱ በርግጥም አንዳች
ነገር አለው አልንና በጣም ተደነቅን፡፡ ኢትዮጵያችንም ስሟ
ታደሰልን ብለን ደስ አለን - ደስታችን አንድ ጀምበር እንኳን

ነፃነት ዘለቀ (ከአዲስ አበባ)

ሳይዘልቅ ጠወለገብን እንጂ፡፡

ነገሩ ለካንስ ሌላ ኖሯል፡፡ ሳልቫኪር ሀገሩ እንደገባ
ለሀገሩ መገናኛና ባለሥልጣናቱ ሲናገር እንደተደመጠውና
በሚዛናውያን ሚዲያዎች ሲዘገብ እንደተከታተልነው
የሰላሙ ስምምነት የተፈረመው በወያኔ አስገዳጅነት ነበር፡፡
የአስገዳጅነቱ አካሄድም ነው በአስቂኝነቱ ወደር ያልተገኘለት፡

ከፍ ሲል እንደተገለጸው ወያኔ ሁለቱን ሰዎች ሼራተን ውስጥ
በሁለት የተለያዩ ክፍሎች ያስቀምጣቸዋል፡፡ ፊት ለፊት
ሳይገናኙም በተላላኪ ሃሳብ እንዲለዋወጡ ያደርጋል፡፡
መገናኘት ያልፈለጉት ምናልባት ራሳቸው ሊሆኑ እንደሚችሉ
እንገምት፡፡ ወያኔ ግን የሁለቱ ሰዎች ያለመታረቅና ዕርቁን
በፊርማ ያለማስቀመጥ አዝማሚያ ሲገባው ያቺን የጫካ
ህግ በመምዘዝ “ካልፈረማችሁ እዚሁ አስራችኋለሁ፤ ወደ
ሀገራችሁ መሄድ ህልም እንደሆነባችሁ እንደነ እስክንድር
ነጋና ርዕዮት ዓለሙ ከርቸሌ ትወረወራላችሁ፤ ከዚህ
የሚያወጣችሁ አንድም ሃይል የለም” ብሏቸው ያርፋል፡፡
ይህ ያላሳቀ ምን ሊያስቅ ይችላል? እንዴ፣ በዚህማ ድዳችንን
ተወቅረንም ሆነ ተነቅሰን መሣቅ አለብን፡፡ ግሩም እኮ
ነው እናንተ ሆዬ! ትርፋ ትርፉን እንተወውና ቃል በቃል
ወያኔ ያላቸው “ስምምነቱን በፊርማችሁ ካላጸደቃችሁ
ትታሰራላችሁ!” የሚል ነው -ከሌሎች የማስፈራሪያ
አንድምታዎች ጋር፡፡ አስገዳጁ ደግሞ ራሱ ተገድዶ ቤት
ጠባቂ የሆነው ደሳለኝ ነው አሉ - ማነው - ኃይለማርያም ከአለቆቹ በተነገረው ጥብቅ ማስጠንቀቂያ መሠረት፡፡

ልብ አድርጉ! እነዚህ ሰዎች - እነሳልቫኪር አነሰም አደገም የአንዲት ሉዓላዊት ሀገር መሪዎች ናቸው አሁን ቢጣሉምና አንድኛቸው ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው
መንግሥት በመምራት ላይ መገኘቱ እንዳለ ሆኖ፡፡ ወያኔን
ታዲያ ምን ገጠመው? ይህችን እጅ እየጠመዘዙ ማስፈረምን
ከሀገር ደረጃ አውጥቶ አህጉራዊ ቅርጽ እንዲኖራት
የማድረግን ከፍተኛ ጉጉት ማን አሳደረበት? “የገቡበት
የፖለቲካ ቀውስ የሚሠሩትን አሳጥቷቸው ለአንዳች የፖለቲካ
ትርፍ ብለው ይሆን እንዲህ ያለ ‹ሪስክ› ውስጥ የገቡት?”
ብዬም ተጨንቄላቸዋለሁ - ለወያኔዎቹ - እንዲያ ካልሆነ
ጡት ያልጠባ ማለቴ ያልጣለ ሕጻን ሣይቀር መዘዙን ጠንቅቆ
ሊገምተው የሚችለውን ይህን የመሰለ ጅልነት ውስጥ ባልገቡ
ነበር፡፡ አሁን አስገድዶ ቢያስፈርማቸው ወደሀገራቸው
ሲመለሱ ጉዱን ማለትም ምሥጢሩን እንደሚያወጡት
እንዴት ወያኔዎች ሊገምቱ አልቻሉም? እንዴትስ ቢንቋቸው
ነው? በኛ የለመዱትን ንቀት እኮ ነው በ‹ኮፒ ፔስት› እነሱም
ላይ እውን ያደረጉት፡፡ በውነቱ እነዚህን የመርገምት ፍሬዎች
ሰው ናቸው ብሎ መቀበል እንዴት ይቻላል? ኢትዮጵያ
በታሪኳ እንዲህ ያለ
አሣፋሪ ነገር የፈጸመባት በስሟ የተቀመጠ “መንግሥት”
የለም፡
ስለዚህ ቢያንስ “የኢትዮጵያ መንግሥት ተብዬው” በሚል
ቢነገር የተሻለ ነውና አንዳንድ ወገኖች አታቁስሉን፡፡ የነሱው
ይበቃናል፡፡

አንድ ፈረንጅኛ አባባል አሁን ትዝ አለኝ፡፡ A
man cat take a horse to a river; but twenty cannot
make it drink. ወዳማርኛው ሲመለስ
- አንድ ሰው አንድን ፈረስ ወደ ወንዝ ሊወስደው ይችላል፤
ሃያ ሰዎች ግን ውኃ(ውን) እንዲጠጣ ሊያደርጉት አይችሉም፡
፡ የወያኔ ቂልነት፣ የወያኔ ባልጩት ራስነትና አባጉልቤነት
እዚህ ላይ ነው፡፡ እነሱ የሚያስቡት ነገር ሁሉ ገዢ
ይመስላቸዋል፡፡ የድንቁርናቸው መጠን በምንም ምድራዊ
መለኪያ የሚሠፈር አይደለም፡፡ በመንግሥትነት ለሃያ ሦስት
ዓመታት የቆዬ አንድ ኃይል የዚችን ፊርማ መነሻና መድረሻ
ከነመዘዟ ጭምር ካላወቀ ትልቅ ችግር አለ ማለት ነው፡
፡ እንዲያው ግን ኢትዮጵያ ምን ያህል ብትረገም ፣ እኛም

ምንያህል ባንታደል ይሆን ፈጣሪ እነዚህን ሰዎች የሰጠን?
አይጨንቅም? የዚህ ችግር መባቀያ ደግሞ ውስብስብ ነው፡
፡ ምዕራባውያንም ይጠየቁበታል - አሉበትና፡፡ ማፈሪያ
የሰውነት አካል ካላቸውም በእጅጉ ሊያፍሩበት ይገባል፡
፡ በብዙ ነገር እየደገፉ ከበረሃ ወደ ቤተ መንግሥት ያስገቡ
ኃይሎች ቆም ብለው ሊያስብቡበት የሚገባ ወቅት ላይ
መድረስ የሚገባቸው ይመስለኛል፡፡ እኛን ማመን ስላልፈለጉ
እስካሁን አላመኑንም፡፡ የወያኔን ጉድ ቢያውቁትም እንደዚህ
ቁልጭ ብሎ የወጣበት ዘመን ባለመኖሩ ይህን ሃቅ
ማመን ባይፈልጉና በቆዬ ወያኔን የመደገፍ አቋማቸው
የሚጸኑ ከሆነ ከሌላ ከማንም ጋር ሣይሆን ከገዛ ኅሊናቸው
ጋር የሚጣሉበት ጊዜ እየደረሰ መሆኑን መረዳት አለባቸው፡
፡ ወያኔ የአንድን ሉዓላዊ ሀገር ፕሬዝደንት “አስርሃለሁ!”
ካለና ካለውድ በግዱ ካስፈረመ ከዚህ በላይ ዓለም አቀፍ
ውንብድናና ማፊያነት የለም፡፡ ይህ ነገር እንደሚመስለኝ
ወያኔን ብቻ ሣይሆን ምዕራባውያንንም ከነሤራዊ ተንኮላቸው
ለማጋለጥ ፈጣሪ ያመቻቸው ነገር መሆን አለበት፡፡ ዓለም
እስኪታዘበን ድረስ የወያኔን አምባገነንነትና ገዳይነት
ስናጋልጥ ብንቆይም ያመነን አልነበረም፡፡ የማቻርንና
የሳልቫኪርን ምስክርነት ግን
ሊጠራጠር የሚገባ ሰው አይኖርም ብዬ እገምታለሁ ፤ ምንም
እንኳን እነሱ ራሳቸውም የአፍሪካዊ አምባገነንነት ወረርሽኝ
ሰለባ ቢሆኑም፡፡

አሁን ፈረሱም ሜዳውም ያለው በወያኔ
ደጋፊዎች ደጅ ነው፡፡ እስካሁን ያርመጠምጡት የነበረውን
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ማቃናት የሚያስችላቸው ወርቃማ
ዕድል አሁን እፊታቸው አለ፡፡ ልፍስፍስ ፖለቲከኞቻችንን
ትተው ሁነኛ ዴሞክራሲ በሀገራችን የሚመጣበትን መንገድ
ሊደግፉ የሚችሉበት ዕድል አሁንም አለ፡፡ አለበለዚያ በኃይል
የሚመጣ ሥልጣን ለነሱም ሆነ ለሀገራት እንደማይበጅ
የታወቀ ነውና እነዚህ ምዕራባውያን የእጃቸውን የሚያገኙበት
ጊዜ ሩቅ አይሆንም፡፡ ብዙዎቹ በዓለም የሚታዩ አመፆችና
የሽብር ተግባራት ሥረ መሠረታቸው ሲጠና መነሻቸው
እነሱው ራሳቸው ምዕራባውያኑ ናቸው፡፡ ለዐይን ይበጃል
ብለው የሚኳሉት ኩል ዐይንን እንደሚያጠፋ ሁሉ ለአንዳንድ
ሤራዎቻቸው ስኬታማነት ብለው - ለምሳሌ እንደ አዲሱ
የዓለም ሥርዓት (NWO) - የሚተልሟቸው ዕቅዶች በጊዜ
ሂደት ወደነሱው እየዞሩ በመተኮሳቸው ባላስፈላጊ ጥቃቶች
ዜጎቻቸውንና ንብረታቸውን አስፈጅተዋል፤ እያስፈጁም
ነው - 9/11ን፣ 5/7ንና የናይሮቢን የሽብር ጥቃት ማስታወስ
በቂ ነው፡ ቢን ላደንን ማነው እዚያ ላይ አድርሶት የነበረው?
አዎ፣ ሁሉም የሥራውን ነው የሚያገኘው፡፡ የተከልካት ተክል
ትጸድቃለች፤ ጠቃሚ ከሆነች ትጠቀምባታለህ፤ ጎጂ ከሆነች
ግን ትጎዳባታለህ፡፡

የበግ ግልገል መስላህ መንገድ ላይ ያገኘሃትን
የጅብ ግልገል ቤትህ ውስጥ ብታሳድጋት ተፈጥሯዊ
ባህርይዋን አትለቅምና የምትጎዳው አንተው ነህ፡፡ እናም
ወያኔም ሆነ የስምሪት ኃላፊዎቹ ሁሉ የዘሩትን ያጭዳሉ፤
የጊዜና የቋት አመሙላት ካልሆነ በስቀር ወያኔ በኢትዮጵያ
ምድርና ሰማ እንደፏለለ የሚኖርበት ዘመን ያከትማል፤
ጦስ ጥምቡሱ ግን ለብዙዎች ይተርፋል፡፡ አርቆ ማሰብ
የሚያስፈልገው ለዚህ ነው፡፡ ዛሬ ለምሳሌ አማራውና
ኦሮሞው እንዲሁም ሌላው በገርጂም ሆነ በሰሚትና በቦሌ
ከመሬቱና ከንብረቱ እየተነቀለ ለባለጊዜው የጎሣ አባላት
እንደልብ ቢታደል ይህ ዘመን ሲገለበጥ ተከፍሎ የማያልቅ
ዕዳ ይመጣል፡፡ ይህን የምለው ውሻ ሆድ ውስጥ ቅቤ
አያድርምና ሰሞኑን ወደሰሚት ሄጄ ሰዎች ያሳዩኝ ትልቅ
መንደር ውስጥ ካለሀብቶምና ካለአብረኸት በስተቀር አንድም
- ለውርርድ ያህል እንኳን - አንድም ዘበርጋና ደቻሳ ወይም
ሸዋርካብሽና አሰጋኸኝ የሚባሉ ዜጎች የማይኖሩበት ምድረ
ገነት በአዲስ አበባ መኖሩን ስለተረዳሁ ነው፤ አዲስ አበባና

መቀሌን መለየት የማንችልበት አስገራሚ የታሪክ አንጓ ላይ
መድረሳችንን የምገልጥላችሁ ነገ ሊከሰት የሚችለውን አደጋ
ከወዲሁ በማጤን በታላቅ ፍርሀት ተውጬ ጭምር ነው ወያኔና ይሉኝታ የማይተዋወቁ መሆናቸውን ቀድሜ ባውቅም
ተጋሩ(ትግራውያን) ወገኖቼ ይህን ያህል ኅሊናቸውን ስተው
የወያኔን የአድልዖ አሠራር በጭፍን ይከተላሉ ብዬ አምኜ
አላውቅም - አዝናለሁ - ሀዘነይ ካብ ልበይ ኢዩ፡፡ ይህ ሁሉ
ግፍ ጊዜው ሲደርስ የሚያስከትለውን ጠንቅ የማይረዳ ሰው
ካለ የመጨረሻው ከንቱ ነው፡፡

“ፍቅር ያዘኝ ብለህ አትበል ደንበር ገተር፤

እኛም አንድ ሰሞን እንዲህ አርጎን ነበር”
አለች አሉ ያቺ ምስኪን አቀንቃኝ፡፡ የተራ ጉዳይ ነው፡፡ ተራ
ሲባል ደግሞ እንደወያኔ ያለ ዐይን ያወጣ አድልዖና ፍርደ
ገምድልነት በእስካሁኑ ታሪካችን በግልጽ ታይቷል ለማለት
እንዳልሆነ ይሰመርበት፡፡ በአፄው ዘመን በፊውዳላዊ መድሎ፣
በደርጉም በወታደራዊ መድሎ የተወሰነ ብልሹ አሠራር
እንደነበር መናገር በደልን ያጥባል እንጂ ክፋት የለውም፡፡

የአሁኑ ግን በሀገራችን ቀርቶ በየትም ሀገር
ያልተመዘገበ የአንድ ጎሣ ሁሉንም ነገር የማግበስበስ ሁኔታ
በግልጽና ክፉኛ በሚያሳፍር አኳኋን እየታዬ ነው፡፡ በነዚህ
ልጆቿ የነገይቷ ትግራይ እንዴት እንደምትሸማቀቅ ሳስበው
የትግራይ መሬት ራሷ ታሳዝነኛለች፡፡ በርግጥም ላም እሳት
ወለደች፡፡ አሁንም አዝናለሁ፡፡

ሕዝብን የሚመለከት፣ የሕዝብን ዕንባ
የሚጠርግ፣ የሕዝብን ብሶት የሚያዳምጥ፣ ሕዝብን ማዕከል
ያደረገ ዓለማቀፋዊ ዘመቻ ያስፈልገናል፡፡

የየሀገሩ ሕዝብ በአንድ ወይ በሌላ ምክንያት
እያለቀሰ ነው፡፡ ጥቂቶች በሚፈጥሩት ችግር ቢሊዮኖች
እየተሰቃዩ ነው፡፡ ይህ የጥቂቶች የበላይነትና ችግር ፈጣሪነት
እስካልተወገደ ድረስ መዘዙ ለሁሉም ነው፡፡ ያስለቀሰ
እያለቀሰ፣ ያለቀሰም እያስለቀሰ የሚሄድበት መጥፎ አዙሪት
እስካልተወገደ ድረስ ዘላቂ መፍትሔ የለም፡፡ … የሰው ልጅ
አእምሯዊ ይዘቱ የተዛባ ይመስለኛል፡፡ ራስህን በማለፊያ
ምግብ አጥግበህ ሌላውን ስታስርብና ስታሰቃይ የምትደሰት
ከሆነ ከእንስሳነትም ወርደሃል ማለት ነውና ሰብኣዊ ዕድገትህ
ላይ ችግር መከሰቱን ልብ ማለት ሊኖርብህ ነው፡፡ አሳዛኝ
ወቅት ላይ እንገኛለን፡፡

ወያኔን ግን በደምብ ዐወቅናት አይደል? እስኪ
እዚች ላይም ትንሽ እንሳቅና እንዝናና - “ካልፈረማቸሁ
እናስራችኋለን!!!” ጥጃ ገዝተው ወይም ወደማርካቶ ወጣ
በማለት አንድ አምስትና ስድስት ሺህ ኢትዮጵያውያን የሰው
እንስሳትን እንደለመዱት አያስሩም? ቅብጠታቸው ግን
ለከትና ድንበር አጣ፡፡ ለነገሩ በጌታዋ የተማነች በግ ላቷን
ቀለበት መንገድ ላይና አባይ ላይ ታስራለች ይባል የለም?
ዘይገርም ሻሸመኔ ትብስ ኮፈኔ፡፡ ጉድ ነው፡፡
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በሰሞኑ ግርግር በአምቦና
በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች ሕይወታቸውን ያጡ
ወገኖቻችንን ነፍሳት በአብርሃምና በያዕቆብ ነፍሳት አጠገብ
ያኑርልን፣ በጠባቡ ቃሊቲ የታሰሩትንም፣ በሰፊው “ዞን 9”
የታሰርነውን እኛንም ፈጣሪ በቸርነቱ ይጎብኘን፡፡ አስቡ
- ቀኒቷ ቀርባለች፡፡ ምልክቶች ሁሉ ታይተዋልና “ፕሊዝ”
ወደየኅሊናችን በመመለስ ውስጣችንን እናጽዳ፡፡ ተመልሰን
ሰው እንሁን፡፡ ሰው መሆን እንችላለን፤ መብትም አለን፤
ሰው ለመሆን ደግሞ በሕይወት እስካለን ድረስ ሁላችንም
ልንሞክረው የሚገባን ታላቅ አምላካዊ ፀጋ እንጂ ቀነ ገደብ
የተጣለበት ለማንም የተከለከለ ጉዳይ አይደለም፤ እናም
ተስፋ ሳንቆርጥ ሰው ለመሆን እንሞክር፡፡ ያኔ ነው ከነዚህ
ጉግማንጉጎች ነጻ የምንወጣው፡፡ አለበለዚያ
በባርነት እየዳከርን ብዙ ጊዜ እንቆያለን - የባርነቱ ዘመን
ይረዝምብናል፡፡ እናም ሰው በመሆን ፈጣሪን እናግዘው የነጻነታችንን ጊዜም እናቅርብ፡፡

TZTA: Page 18: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

COMMUNITY CLASSIFIED DIRECTORY
Ethiopian Association

in the GTA and Surrounding Regions
1950 Danforth Ave.
(Danforth Ave and Coxwell Ave)
Toronto, Ontario M4C 1J6

Tel: (416) 694-1522
Fax: (416) 694-8736
[email protected]

ኢትዮፒክስ ሬስቶራንት የተሟላ አገልግሎት ይሰጣል።
ጥብስ፣ ክትፎ፣ ጎረድ ጎረድ፣ ቀይ ወጥ፣ አልጫ
ፍትፍት፣ አትክልት በያይነቱ፣ ዱለት እንዲሁም
የፈረንጅ ምግብ በተመጣጣኝ ዋጋ እናቀርባለን።
ጎብኙን በመስተንግዷችን ትረካላችሁ።

Tel:

416-363-0884

227 Church St. Toronto, ON
(at Dundas Street Intersection

ELEGANT DECORATION NINI CATERING SERVICES
for wedding, Engagegment, &
Birthdays

ለሠርግ፣ ለቀለበት፣ ለልደት ተመልካችን በሚስብ
መንግድ እናስጌጥልዎታለን። ቁንጅናውንም
ውበትእንዲጨምር እናደርጋለን።
We give service like * Manicure
*Pedicure *Eyebrew Arch *Facial
For more information call
Jemila A. ጀሚላ

Tel:-

416-884-2508

ፒያሳ የኢትዮጵያ ቅመማ ቅመምና
PIASSA የባህል ምግብ ቤት
260 Dundas St. E. Toronto

ለሠርግ፣ ለቀለበት፣ ለክርስትናና
ለተለያዩዝግጅቶች ምግብ
በተመጣጣኝ ዋጋ እናቀርባለን።
Call Nini (ኒኒ)

647-710-1839

GROCERIES & VARIETY STORES

851 Bloor St. W.

Toronto, ON M6G M1C
Office: 416-898-1353

Cell: 416-898-1353
Fax: 416-653-3113
E-Mail:

[email protected]
[email protected]

Website:tzta.ca

መሆኑን ሊያሳዩም ሞክረዋል። ገጽ 152 ላይ 59ኙ የግድያው
ሰለባዎች የፖለቲካ እሥረኞች እንደሆኑ ይጠቅሳሉ፤ በእውነት
ደራሲው የፖለቲካ እሥረኛ ምን እነደሆነ አሁንም የተረዱ
አይመስሉም፤ ግን ይህን ያሉበት ምክንያት አላቸው፤ የመደብ
ትግል ነው ያካሄድነው ለማለት ነው። ከድርጊቱ ራቅ ብለው
ገጽ 192 የፃፉትን እነሆ ‘በደርግ ውሳኔ የአፄ ኃይለሥላሴ
መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን መኳንንቶችና ጄኒራሎች
ሲገደሉ ከማዘንና ከንፈር ከመምጠጥ ባሻገር ይህ አሳዛኝ
እርምጃ ለምን ተወሰደ ብሎ በቁጭት በመነሳሳት በደርግ
ላይ ጠመንጃ አንስቶ የሸፈተ አንድም የመሳፍንት ወይም
የመኳንንት ወገን የለም’ የነዚህ ዜጎች ግድያ ኢትዮጵያን
በዓለም ሕብረተሰብ ዘንድ ያላትን ክብር አሳጥቷታል።

የደርግ መንግትሥትን
በማውገዝ የዓለም
ሕዝብ ከአጥናፍ አጥናፍ ድምፁን አሰምቷል፤ ዳራሲው
ባይገልጹትም ያውቁታል፤ ፍትህን መጣስ ማለት ሰውን
እንደሰው ያለመቀበል መሆኑን ሰው የሆነ ሁሉ የትም ይኑር
የት የሚጋራው ነው፤ ነፃነትና ሰው የአንድ ሳንቲም ሌላው
ገጽጥታዎች ናቸው፤ ስለዚህ ፍትህ፣ሰውና ነፃነትም አንድም
ሦስትም ናቸው። ስው አብሮት ከተፈጠረው ነፃነቱ በላይ
የሚከባከበው ምን ሊኖር ይችላል? ፣ከስልሳዎቹ ግድያ በኋላ
በአራቱም ማዕዘን ዜጎች መሣሪያ አነሱ። ፍትህ በሀገሪቱ
እንደሌለ ተገነዘቡ፤ መሬት በመወረሱ መሣሪያ ያነሳ ዜጋ
አልነበረም፤።

ደራሲው በምዕራፍ 10 ውስጥ ብዙ የተዘባ
አውነትነት የሌለው ኢትዮጵያዊነትን ዝቅ የሚያደርግ ሐተታ
አቅርበዋል፣ ለነፃነት የሕይወት ዋጋ ከፍለው ከቅኝ ገዥዎች
ሀገራቸውን አስከበረው ያቆዩላቸው ልጆቻችው እቢ ለነፃነቴ
ብለው መሣሪያ ያነሱትን ለቁራጭ መሬት ነው ማለት ስድብ
ነው፤ የጅግና ሰም ማጥፋት ነው። ሕዝብ ለነፃነቱ እንጂ
ለንብረት መሣሪያ አያነሣም፤

ደራሲው ደጃዝማች ፀሐዩ ዕንቁ ሥላሴ መሬቴ
ስለተወረሰባቸው መሣሪያ አነሱ ሲሉ ጀግንነታቸው እንዴት
ተረሳቸው? የመሬት አዋጅ፣ የእድገት በሕብረት ዘመቻ፣
የሶሻሊዝም ሥረዓት ማወጅ ከዚህ አረመናዊ ድርጊት ሰሜትን
ለማስለወጥ የተደረጉ ነበሩ፤አሁን የምናየው ውጤት ይበልጥ
ይናገራል። የድርጅቶች መፈልፈል፣የሱማሌ ወረራ፣የኤርትራ
መገንጠል፣ የወያኔ ለሥልጣን መበቃት መንስኤው የስልሳዎቹ
ግድያ ነው።

ለአንባቦዎቼ ለመግለጽ የምፈልገው ደራሲው
ብዙ የሸሸጉን ነገር እንዳለ ነው። በስልሳዎቹ ላይ የሞት ውሳኔ
ያሰተላለፉት የደርግ አባላት በአስራ አራቱም ክፍለሃገራት
ተመሳሳይ ግድያዎችን መፈጸማቸውን አልነገሩንም፤ ደራሲው
በጹፋቸው ሊያሳዩን የሞከሩት ዜጎች መሣሪያ ያነሱት በመሬት
አዋጅ ተቆጥተው እንደሆነ ብቻ ነው። ኢሕአፓ (የኢትዮጵያ
ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ) ሕዳር 14 ቀን 1967 ዓ ም ግድያው
ተከትሎ ደርግ ‘ፋሽሽት ነው’ ማለቱና የመሬት አዋጅን ተከትሎ
ፋሽዝም ወደገጠር መስፋፋቱን ዲሞክራሲያ በሚለው ልሳኑ
ለሕዝብ ማስነበቡን ገጽ 245 ላይ ገልጸዋል። ይህ ሐቅ ነው፤
ለምሳሌ ገጽ 199 ላይ የመንዝ ሕዝብ የደርግን ግድያ ተከትሎ
ሕዝቡ ልጆቹን ከብቶቹን ነድቶ በረሃ መግባቱን ጽፈዋል፤ ይህ
ሁኔታ ልክ 1928 ዓ ም የፋሽሽቱ ባንቱ ሞሶሎን በአየር ይህን

Fax: 416-653-3113
E-Mail:

[email protected]
[email protected]

Website:tzta.ca

GROCERIES & VARIETY STORES

WARE GROCERY

Tel;- 647-348-0697
Cell: 647-628-0672

TZTA INC

Cell: 416-898-1353

Harar Grocery

1318 B Bloor St. West, Toronto

ዱቄት፣ቴፕ፣ ካሴትና ሲዲ፣ መፅሄትና ጋዜጣ እንሸጣለን።

416-929-9116

Toronto, ON M6G M1C
Office: 416-898-1353

ልዩ ልዩ ዓይነት የምግብና ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር

Authentic Spices & Foods
We specialized in Ethiopianvegeterian
Dishes
ገንዘብ ወደ አገር ቤት እንልክስለን።
ሽሮና በርበሬ የተለያዩ ቅመማ ቅመም፣ የእንጀራ

Tel:

851 Bloor St. W.

ልዩ ልዩ ዓይነት የምግብና ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር

We sell Teff, Barley, Self Raising Flour,
Rice, All kind of Spices & Calling Card.

TZTA International Newspaper

ከገጽ10 የዞረ
በ ማዳፈኛ ሰም ከሦስተኛ ክፍለ ጦር የሚቀርቧቸውን ቲፎዞ
ሲያዘጋጁ፤ ትኩረት የሰጠው አልነበረም። ገጽ 122 ‘ይህ የክብር
ዘበኛ ያሠራቸውን ሰዎች ባስቸኳይ የማይለቅ ከሆነ በአንበሳው
ሦስተኛ ክፍለ ጦር እንደሚመታ ለምን አጠናክራችሁ
አልነገራችሁም?! የመቶ አለቃ መላኩ ተፈራም ከክብር
ዘበኛ ክፍል የመጣ ስለነበር እርሱም ለክፍሉ ተቆርቋሪነቱን
በድፍረት አሣይቶ ነበር፤ ምን ያደርጋል እንደቴዎድሮስ
ሊሆን ቃቶት የመደር አውደልዳይ፣ የሀገሩን ልጆች ገዳይ
ሆኖ እርፍ አለው፤ ውሎ አድሮ ለመንግሥቱ ሎሌነት አደረ፤
ባለደረባዎቹን ሻምበል ደምሴ ሽፈራውን የመሰለ ኮፍጣና
ወታደር አሣልፎ ሰጠ።
ኢትዮጵያ ከጥንታዊነቷ ጋራ በጣም ተገኖ በዓለም ሕዝብ
ዘንድ የሚነገርላት ፍረሃ እግዚአብሔር ያለው ሕዝብ
የሚኖርባት ሀገር መሆኑን ነው። የእስልምናና የክርስትና
ሃይማኖት ተከታይ ሕዝቧ ለዓለም ሕዝብ አብነት መሆኗን
ብዙ ደራሲያን የከተቡላት ሀገር ናት። መቻቻልን ለዓለም
ያስተማሩ መሪ ንጉሥ ምኒሊክን ያፈራች ሀገር ነች፤
አነ
ኔልሰን ማንዴላ የእርሳቸውን ፈለግ መከተላቸውን አይተናል።
እምዬ ምኒሊክ የተዋጋቸውን የንጉሥ ተክሃይማኖትን ቁሱሉን
በጋቢያቸው ጠርገው፤ ንጉሥ ጦናን ከዙፋናቸው ወርደው
ቁሱሉን አጥበው፤ ሊወጋቸውን የመጣውን የኢጣሊያ ጦር
ከማረኩት በኋላ እንደጠላት ሳይሆን እንደሰው ያሰተናገዱ
ንጉሥ መሆናቸውን ዓለም የመሰከረው ነው፤ መልካምም
መጥፎም መሪ ከሕዝብ ውስጥ ይወጣል፤ ሆኖም ስንዴውን
ከእንክርዳድ መለየት ሕዝብ ሃላፊነት አለበት፤ ያንን ሃላፊነት
ባለመወጣታችን ጥቂት ከየጦር ሠፈሩ የተሰባሰቡ ወታደሮች
ሀገራችንን አዋረዱ የእኛን የአውሬነት ፀባይ በዓለም ፊት
አሰሣዩት።

ሕዳር 14 ቀን 1967 ዓ ም የሆነው ያ ነበር።
በአንዲት ለሌት ወታደራዊ ደርግ በሚል ስም የተዋቀረ፣
ሕግ አራዊትነትን የተላበሰ ቡድን የፈጸመው ግድያ ነው።
ከረባታቸውን አስረው ፍትህ አለ ብለው እጅ በሰጡ እውቅ
ዜጎች ላይ ለተፈሰመው አረመኔዊ ግድያ እንደሕዝብ እንደሀገር
ሐላፊነት ተቀብለን ቤሔራዊ እርቅ ግድ ይለናል። ይህን
ካላደረግን በምንም ዓይነት ወደፊት ልንጓዝ አንችልም።
የሚመጣው ትውልድ በሰቆቃ ሲደማ መኖር የለበትም።
አድራጊዎቹም እንዲሆን የፈቀድንም፤ ከዚያን ድረጊት በኋላ
የመንግሥቱ አካል ሆነን የሠራነውን ሁሉ የሚመለከት ስለሆነ
ለቤሔራዊ እርቅ ዝግጁ መሆን አለብን።

በቅርብ የዚህ ግድያ ተዋናኝ የሆኑት ፍቅረሥላሴ
ወግደረስ ‘አኛና አብዮቱ’ በሚለው መጽሐፋቸው ከገባንበት
አሻክላ ውስጥ የምንወጣበትን መንገድ አልጠቆሙም፤
በትውልድ ላይ የፈጠረውን ጠባሳ በሀገር ላይ ያደረሰውን
ውርደት ገና አልተገለጸላቸውም፤ አጋጣሚውን ተጠቅመው
ሰላም ለማስፈን አልፈለጉም። ገጽ 149 ‘በስድሳዎቹ ላይ
የተላለፈው አሳዛኝ ውሳኔ’ ብለው ያቀርቡታል። የሟቾች ስም
በዝርዝር ለማስቀመጥ እንኳን አልደፈሩም።

በገጽ 275 ላይ ‘ኢሕአፓ የገደላቸው’ ብለው
የ 271 ሰዎች ስም ዝርዝር አስፍረዋል። ያንን በሚቀጥለው
ገጽ 84 ላይ ካቀረበት ሐቅ ጋር እያስተያየሁ እሄድበታለሁ።
ደራሲው ለግድያው መንስኤ የጄነራል አማን የዕብሪት ባህሪ

ኒኒ የምግብ ዝግጅት
Cateringfor Weddings, Parties,
Picnic, Birthdays etc...

TZTA INC

TZTA International Newspaper

ጤፍ፣ ገብስ፣ ሰልፍ ራይዚንግ ዱቄት፣ ሩዝ፣ ሁልም ዓይነት
ቅመማ ቅመሞችና ኮሊንግ ካርድ እንሸጣለን።

Call A. Zakaria at:

Freta Ingera Services

831 Bloor Street West, Toronto

ጥራት ያለው እንጀራ እናቀርባለን።
ለተለያየ ዝግጅት ፓርቲ እንጀራ ስትፈልጉ ስልክ
ይደውሉልን። ከመጀመሪያ እስከመጨርሻ
ምርጫዎ የፍሪታ እንጀራ ይሁን። እንጀራ
በትዕዛዝ እናቀርባለን።
በተጨማሪ ሽሮ፣ በርበሬአ ቅመማ ቅመም አለን።
ፍሬወይኒ ክብሮም

Tel:-647-342-5355

440 DUNDAS STREET EAST, TRONTO

ቅመማ ቅመም፣ ሽሮና በርበሬ፣ ኮሊንግ ካርድ፣
ሲዲና ዲቪዲ፣ እንጀራ፣ የተለያዩ ለእንጀራ
የሚሆኑ ዱቄቶች፣ ቆሎና ዳቦ እንዲሁም ልዩ ልዩ
የግሮሰሪ እቃዎችን እንሸጣለን።ስልክ ደውሉልን፣
ኑና ጎብኙን!!

Tel:416-551-8537

ደስታ ሥጋ ቤት

አመርቂ ምርጥ ምርጥ የስጋ ብልቶች
ንጹሕ ቅመም፣ በባለሙያ የተዘጋጀ
በርበሬ፣ እቃዎች እንሸጣለን። ገንዘብ
እንልካለን። ለተለያዩ ግብዣዎች ምግብ
እናቀርባለን።
ደስታ ምግብ ቤት በየቀኑ በአመት በዓል
ጭምር ክፍት ነው።
Tel:-

416-850-4854

[email protected]

843 Danforth Avenue

ሕዝብ የደበደበበትን ወቅት ያስታውሰናል፤ ቦንብ ባይጥልም
ሕዝቡ በከፈለው ግብር በተገዛ የጦር አይሮፕላን የማስፈራራቱ
ተግባር ፋሽሽት ኢጣሊያ ከፈጸመው በምን ይለያል?
በአይሮፕላኑ ጭኹት ነብሰ ጦሮች አስወርደዋል፤አረጋዊያን
ተደናግጠዋል፤ ሕፃናት ስቅስቅ ብለው አልቅሰዋል፣ በረሃብ
ሞተዋል፤ ታዲያስ ከ ፋሽዝም ሌላ ምን ሊባል ይችላል?
ደራሴው ይህ ድርጅት፣ ከስልሳዎቹ ግድያ ውጪ ለተፈጸሙ
ግድያዎች የንብረት ጥፋቶች ወዘተ ተጠያቂ ያደርጉታል፤
ወደፊት በሰፊው ስለአጠቃላይ ድርጅቶች በደርግ መንግሥት
የተጫወቱትን አሉታዊና አዎንታዊ ሚና እገልፃለሁ።

ስለ ጄነራል ተፈሪ ባንቲ አሻሿም ትንሽ ከማለቴ
በፊት ገጽ 125 ላይ የመሐንዲስ ንዑስ ደርግ ፤ ‘ሕዝባዊ
መንግሥት ይቋቋም’ ፤ ‘ሠራዊቱ ወደ ጦር ሠፈሩ ይመለስ’
ማለቱ ይታወሳል፤ ይህን መጠይቅ በሊቀመበርነት ስለመራው፣
ተራ ወታደር በቀለ ወልደጊዮርጊስ ትንሽ ልበል፤ ከመስመር
ወጥቼም ከሆነ አንባቢዎቼን ይቅርተ እጠይቃለሁ፤ ደራሲው
ይህን ግለሰብ የኢ ሕ አ ፓ አባል አድርው አቅርበውታል፤
ከደራሲው አንድ አረፍተነገር ልዋስ ‘ለወጣቱ እውነተኛ ታሪክ
ማስተማር’ የሚለውን ተመርኩዥ ፣ስለ ተራ ወታደር በቀለ
ወልደጊዮርጊስ ትንሽ ልተርክ፣

ተራ ወታደር በቀለ ወልደጊዮርጊስ የሞተው
ከጄነራል አማን ሚካኤል አንዶም ጎን ሆኖ ነበር፤ እነ ኮሎኔሌ
ዳንኤል አስፋው የመሩትን ቡድን በመዋጋት የተሰዋ ወታደር
ነበር። በቀለ አብሮ አደጌ ነው፤ የኢጣሊያ ጦር በ1928 ዓ. ም.
በኦጋዴን በኢልከሬ በኩል ወደመሐል ሀገር ሲገሰግስ በወቅቱ
የሐርር ግዛት የነበረች ጊንር በ ምትባል ወረዳ መጋሎ በሚባል
አካባቢ ለሳምንታት ትልቅ ጦርነት ይደረጋል፣ ጣሊያን
እንደመንጋ የምትነዳቸው አሽከሪዎችና የሱማሌ ምልምሎች
በጅግንነት በተዋጋው ኢትዮጵያዊ ላይ በአየር ተደግፈው
ጉዳት አደረሱበት፤ ከመጋሎ ከፍ ብላ ወይና ደጋው መሬት
ላይ ከምትገኘው ቂንር ካለች ኮረብታ ሥር ከምትገኘው ጊንር
ከተማ የተወለደ ነበር። ጃኖሆይ በአደበታቸው ጊንርም ተያዘ
ብለው ጠይቀዋል እየተባለ ይነገራል።
እንዴትስ ልተኛ እንዴትስ ልረፍ፤
የአባቶታችን ደም ሲፈስ እንደጎርፍ፤
ዘምረው ካደጉት ትውልድ ነው።

ለሚሊሽያ የመለመሉት የባሌ ክፍለ ሃገር
እንደራሴ የነበሩት ደጃዝማች ወርቁ እንቁሥላሴ ነበሩ።
ከተማዋን ሊጎበኙ መጥተው ከከተማ ወረድ ብሎ ከሚገኘው
የፀበል ወንዝ ስንዋኝ አይናቸው በቀለ ላይ ያርፋል። ራሱ በጣም
ትልቅ ነው፣ ድጅኖ እንለዋለን፤ በጣም ዋነተኛ ነው፤ በብዛት
ዝርዝሮችን ከወንዙ ሲበትኑልን በቀለ እየሰመጠ አላሲዘን አለ፤
የወር የሸንኮራና የሙዝ ባጀቱን ሳይዝ አልቀረም። በወቅቱ
የሱማሌ ሠርጎ ገብ የክፍለ ሃገሩን ጸጥታ ያውክ ስለነበር በቀለ
የአባቶቹን ፈለግ ተከትሎ የሀገር ወሰን ለማስከበር ሚሊሺያ
ጦር ተቀጠረ። ከዚያም የአራተኛ ክፍለ ጦር በባሌ ክፍለሃገር
የመሐንዲስ ቅርጫፍ ሲቋቋም ወደጦር ሠራዊት የተዛወረ
ነበር። በቀለ ከልጅነቱ ጀምሮ በነፃነት መኖርን የሚወድ
ጎደኞቹ የምንወደው ለመሪነት የምንመርጠው ነበር። በቀለ
በማዕረጉ ተራ ወታደር ቢባልም በተግባሩ ከጄኒራል በላይ

ነው።

በሌላው ዓለም ቢሆን ደርግ ከስልሳዎቹ ግድያ
በኋላ ለአረመኔዊ ተግባሩ ፍርድ ከሚቀበልበት ሥፍራ ነበር፤
አልሆነም ፤ እንደመንግሥት ለመቀጠሉ እኛም እንደሕዝብ
ተጠያቂነት አለብን።

ጄነራል ተፈሪ ባንቲ ለርዕሰ ቤሔርነት ጥቆማ
ሲካሄድ የታዘብኩት ላካፍላችሁ። የአየር ኃይሉ ሻምበል ሲሳይ
ሐብቴ ዝነኛ የነበሩትን በኢትዮጵያ ሕዝብ የሚታወቁትን
ሌተና ኮሎኔል አምኃ ደስታን ይጠቁማል፤ ሻለቃ መንግሥቱ
ኃይለ ማርያም ያንን ሳይረሱ እነ ሌተና ኮሎኔል ሌሎችም
ባለከፍተኛ መዕረግ ባሉበት ግልፅ ውይይት እናድርግ ይላሉ፤
ሌተና ኮሎኔል አምኃ ስለመንግሥቱ ደካማ ጎኖች ይናገራሉ
‘አጥፍቶ መጥፋት’ በሚለው መጽሐፉ ፀጋዬ ገብረመድህን
ተገልጾታል፤ ከዚያ በኋላ ሻለቃ መንግሥቱ እውቁን ተዋጊ
ማኳሰሱን ይቀጥላል ፤ በመጨረሻም በከሸፈው መፈቀለ
መንግሥት ይገለዋል። ጄነራሉም ከዚህ አያመልጡም፤ መልሰ
መልሰን ያየነው ነው።Déjà vu!! የከርሞ ሰው ይበልን፤
በሦስተኛው ክፍል እንገናኝ።
ከገጽ 16 የዞር

በቀንና በሌሊት በማለም የልጅ ልጆቻቸውን ጥበቃ
እንደሁኔታው እያዩ ሰነበቱ ከዚያም ልጅዬዋ አባዬ-የኔ ጥፋት ነው እኔ በገዛ እጄ ታመሰግነኛለህ ብዬ
ከሰው ጋር እንድትገናኝና የአገሩን የሠርግ ሁኔታ
እንድታይ በመውሰዴ ፀባይህ እንዲለወጥ መከሩብኝ
አይደለም?እሺ ይሁን ብላ መቀየሟን ለአባቷ
አሣየች። አባትዬውም በልባቸው ታድያ እኔ አባትሽ
ነኝ እንጂ አሽከርሽ ነኝ በማለት እንደሰራሽልኝ እኔም
ስለ አገሩ ሁኔታ አጥንቼ ቤትና ገንዘብ ከተሰጠኝ
እኔ አባትሽ በጊዜዬ ማን እንደነበርሁና እንደሆንሁ
ባታውቂም ትሰሚያለሽ አስፈላጊም ከሆነ እናትሺን
ጠይቂ፤ በእርግጥ እናት ስለ እኔ ጥሩ አትነግርሺም
ይሆናል አንቺም ቂም በቀል የምትፈፅሚ
ትመስያለሽ እንግዲያው አሁንም አንገናኝም በማለት
ከጓደኛቸው ጋር አብረው ለመኖር ከቤት ወጥተው
ሔዱ። ከጊዜም በኋላ የግላቸውን ገንዘብ በማግኘት
መንግሥትም ቤት ሰጥቶዋቸው ለብቻቸው መኖር
ጀመሩ። እንግዲህ አንባቢዎቻችን ከዚህ በላይ
የተፃፈው በሕብረተሰባችን የሚታይ እውነተኛ
ገፅታ ሲሆን በእያንዳችን ቤት የሚያንኳኳ በመሆኑ
ይህንን ዓይነቱን ገፅታ በቀጥታ ሆነ በተዘዋዋሪ
መንገድ የሚመለከተን ሁኖ በመገኘቱ በቅድሚያ
እንድናስብበት ያመለክታል። በዚሁ ሁኔታ
የሕብረተሰባችንን ገፅታ በአማካይ ለመግለፅ
እንሞክራለን።

TZTA: Page 19: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

STATEMENT BY THE PRIME MINISTER OF CANADA ON THE
NATIONAL DAY OF HONOUR

Prime Minister Stephen Harper and his wife Laureen reflect on the
lives lost in Afghanistan at the Hall of Honour. Ottawa, Ontario
Prime Minister Stephen Harper today
issued the following statement after
participating in events marking the National
Day of Honour, which commemorated and
recognized Canada’s military mission in
Afghanistan:
“Throughout our history, Canadians have
fought tyranny and evil around the world
because it was the right thing to do.
“Much has changed since the terrorist
attacks on the World Trade Towers on
9/11. In response to those attacks, which
killed thousands of civilians including 24
Canadians, the Government of Canada
stood steadfast beside our Allies and
responded swiftly to these deadly acts of
terrorism.
“For the last 12 years, more than 40,000

brave men and women of the Canadian
Armed Forces, along with hundreds of
courageous Canadian civilians, have
fought to help Afghans make their country
a more stable, secure and self-reliant place
to live, free from the yoke of terrorists and
oppressors.
“Our Canadian Armed Forces fought
extremely well in Kandahar, arguably the
most dangerous province in Afghanistan.
The ingenuity, spirit and strength of our
men and women has made a difference
in one of the most violent and dangerous
parts of the world. Their accomplishments
and attributes have given Afghans the
opportunity to build on the work of these
brave Canadians in order to build a better
life for themselves. Their contributions are
celebrated by Afghans, by our Allies, and

Highlighting the success of
Canada’s multiple-entry visa
95,000 MEVs to individuals coming to
Canada on vacation or to spend time with
family.
The government has been making changes to
facilitate legitimate travel, including investing
$42 million over two years to improve the
way Canada processes temporary resident
applications. This investment, which began
in 2013, aims to meet the growing demand
to process applications for those who want to
come to Canada temporarily.

Hon. Chris Alexander, Canada’s
Citizenship and Immigration Minister,

Ottawa — Hon. Chris Alexander, Canada’s
Citizenship and Immigration Minister,
announced that in April 2014 approximately
95 percent of the visitor visas issued by
Citizenship and Immigration Canada were
Multiple-Entry Visas (MEVs). MEVs
are a fast and convenient option allowing
qualified visitors to enter and exit Canada
for six months at a time for up to 10 years.
Last month alone, Canada issued more than

Alexander highlighted the success of
Canada’s MEV program while announcing
a new facilitative visa program for Mexican
travellers called CAN+ (“Can-plus”). Under
the CAN+ program Mexican visitors, who
have previously travelled to Canada or
the United States in the last 10 years, will
be processed much more quickly and will
not need to provide as many supporting
documents. CAN+ is one of a number of
facilitative programs available to make it
easier and faster for Mexican citizens to visit
Canada

of course by Canadians here at home.
“Too often in the past our Armed Forces
have returned to Canada from their trials
with little fanfare. Not so today. Canadians
across the country came out in force,
united in appreciation, to honour the
bravery, heroism, strength and sacrifice of
those who fought for freedom and security
in Afghanistan.
“The entire country watched with
tremendous pride as the Veterans of this
mission marched in the Commemoration
Parade. We honoured those wounded
by lining up in communities throughout
Ontario and in Gatineau, Quebec, to watch
the Soldier On Afghanistan Relay, and
we were somber during the two minutes
of silence marking a special tribute to the
fallen and their families.
“I had the honour of paying tribute to
the Families of the Fallen in a private
ceremony and to hear first-hand how
these remarkable individuals touched their
families, friends and the entire country.
“When the last Canadian flag that flew at
NATO’s International Security Assistance
Force headquarters in Kabul, Afghanistan,
was handed to me, it was a deeply emotional
moment. It reminded me of the blood,
sweat, tears and sacrifice that Canadians
had endured to make Afghanistan a better
place; a place where a little girl could go to
school, a place where a mother might have
medicine for her child, and a place where a
woman could vote.
“Most importantly, the entire day, with

its outpouring of love and affection for
our troops, reminded me that a loving and
proud nation was welcoming its military
home, with open arms, after a job so well
done.
“To ensure that their contributions are
forever in the hearts and minds of Canadians,
our Government recently announced that
we will create a national memorial to those
who served in Afghanistan, in addition to
making a new inscription to commemorate
the mission onto our existing National
War Memorial. We will also be renaming
‘La Promenade Building’ in Ottawa to
‘The Valour Building’ in honour of their
strength and service. I am also pleased to
be announcing today that eligible units of
the Royal Canadian Navy, the Canadian
Army, Royal Canadian Air Force and the
Canadian Special Operations Forces who
played key roles in Afghanistan have been
bestowed with the Arabian Sea or the
Afghanistan Theatre Honour.
“It is a testimony to the national effort
that characterized this mission that every
major Canadian Army regular and reserve
infantry and armoured regiment that sent
soldiers to Afghanistan has been awarded
the Afghanistan Theatre Honour. As they
have done in so many previous conflicts,
all of these units have defended Canada
and served their country and fellow citizens
well.
“God Bless the Canadian Armed Forces
and their families and keep them safe.”

Eligible Toronto electors encouraged to check
accuracy of their information for the 2014
municipal election

Eligible electors in the City of Toronto can
now find out if their information is up Eligible
Toronto electors encouraged to check accuracy
of their information for the 2014 municipal
electiona (https://www.voterlookup.ca).

Information submitted through voterlookup.ca
is shared only with the City for the sole purpose
of creating the voters' list. The platform was
designed in partnership with Ontario’s Privacy
Commissioner.

Voterlookup.ca, an online tool developed by the
Municipal Property Assessment Corporation
(MPAC), replaces the traditional municipal
enumeration form mail-in system. The
information collected through the voterlookup
tool will be used to build and maintain
information for the Preliminary List of Electors
and preparation of the voters' list used on
election day.

For information on voterlookup.ca, the public
can call MPAC at 1-866-296-6722.

Accessing voterlookup.ca is easy and takes just
a few minutes from start to finish. To add or
confirm information, electors need to enter their
• full name
• date of birth, and
• Toronto property address.
"Eligible electors are encouraged to check if
their information is correct," said City Clerk
Ulli Watkiss. "Doing so will ensure they receive
a Voter Information Card, which will tell them
when and where to vote as well as making the
process at the voting place quicker and easier."

The 2014 municipal election will be held on
Monday, October 27. Information about the
2014 municipal and school board elections is
available at http://www.toronto.ca/elections.
Toronto is Canada's largest city, the fourth
largest in North America, and home to a diverse
population of about 2.8 million people. It is
a global centre for business, finance, arts and
culture and is consistently ranked one of the
world's most livable cities. Toronto is proud to
be the Host City for the 2015 Pan American and
Parapan American Games. For information on
non-emergency City services and programs,
Toronto residents, businesses and visitors
can visit http://www.toronto.ca, call 311, 24
hours a day, 7 days a week, or follow us @
TorontoComms.

TZTA: Page 20: May 15, 2014 : [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Abebe Gellaw interrupted Obama and Obama agrees with
Ethiopia’s call for freedom
displacement of the poor in Oromia region
and Gondar.

President Barack Obama has agreed with journalist Abebe Gellaw’s demand to
support freedom in Ethiopia

San Jose, California–U.S. President Barack
Obama has agreed with journalist Abebe
Gellaw’s demand to support freedom in
Ethiopia and help free bloggers, journalists
and political prisoners jailed by the
tyrannical regime.

While Obama was wrapping up his speech
at a glitzy Democratic National Committee
reception in San Jose’s Fairmont Hotel,
journalist and activist Abebe Gellaw
interrupted the president and called support
for freedom in Ethiopia. The event jointly
hosted by Yahoo CEO Marissa Mayer and
and Y Combinator CEO Sam Altman was
mainly attended by Silicon Valley business
and political leaders.Journalist and activist
Abebe Gellaw interrupted president Obama
Abebe began his message with a positive
note. “Mr. Obama, we Ethiopians love you.
We demand freedom for Ethiopia,” he said.
The President, who was talking about
winning both Congress and the Senate
from the Republicans in the next election,
replied “I agree with you although why
don’t I talk about it later because I am just
about to finish. You and me will talk about
it. I am going to be coming around.”
But Abebe continued his message and
loudly called for help to free jailed bloggers
and journalists. “Stand with the people of
Ethiopia, don’t support tyranny,” he said
to which the president answered again, “I
agree with you.”
“We have tyranny in Ethiopia,” Abebe said
and added, “We love you!”
“I love you back,” the present replied and
noted that his speech was kind of screwed
up.
“That is okay. And we got free speech in
this country,” he said before wrapping up
his speech.
In a letter Abebe handed to the President
at the end of the event, he noted that he
wanted to take the rare opportunity to
raise the voices of the oppressed people
Ethiopia.
“Mr. President, as an exiled journalist and
freedom activist trying to raise the voices
of the oppressed people of Ethiopia, I
can tell you that Ethiopians have genuine
respect for this great land of freedom and
your inspirational leadership,” he wrote.
“But it pains and frustrates me and millions
of Ethiopians to see that for over two
decades the United States has overridden
its core values and forged a questionable
alliance with the Tigray People’s Liberation
Front, a terrorist group that has continued
to oppress, massacre, jail, torture and
displace defenseless Ethiopians.”
According to Abebe, the rare opportunity

was another unmissable chance to demand
our freedom and expose the tyrants at
such a high profile platform of the most
powerful decision makers in the world. “I
am glad I took the chance though security
was extremely tight. At the end of the
day,we should consistently demand the
U.S to the review its questionable foreign
policy towards Ethiopia. That was also the
heart of my demand,” he said.
——————–
Full text of letter
President Barack Obama
1600 Pennsylvania Ave NW, Washington,
DC 20500 May 8, 2014
Dear Mr. President,
It is a great honor and privilege for me to
attend this unique reception organized in
your honor at the Fairmont Hotel, San Jose.
There is probably no greater place in the
United States than the Silicon Valley that
truly exemplifies the transformative power
of freedom. Transformative Silicon Valley
companies like Facebook, Twitter, Google,
Yahoo, Oracle and HP, are more veritable
expressions of America’s power and
dynamism than its military might.
Mr. President, can you imagine Silicon Valley
if all the visionary innovators and dreamers
that have made it possible are unjustly locked
up in harsh jails to break their spirit and
silence them? Mr. President, the answer is
simple and obvious. Fortunately, the United
States is not ruled by mindless and ruthless
criminals like Ethiopia.
Mr. President, as an exiled journalist and
freedom activist trying to raise the voices of
the oppressed people of Ethiopia, I can tell you
that Ethiopians have genuine respect for this
great land of freedom and your inspirational
leadership. But it pains and frustrates me and
millions of Ethiopians to see that for over
two decades the United States has overridden
its core values and forged a questionable
alliance with the Tigray People’s Liberation
Front, a terrorist group that has continued to
oppress, massacre, jail, torture and displace
defenseless Ethiopians.
So many Ethiopians were glad that you sent
Secretary of State John Kerry to Ethiopia last
week on a mission of promoting “democracy
and human rights,” among other things.
They were also pleased that Secretary Kerry
demanded the tyrannical government to
release Zone 9 bloggers including Nathnael
Feleke, a young blogger he had a chance
to meet and inspire last year in Addis
Ababa. Nathnael, Eskinder Nega, Reeyot
Alemu and so many journalists, activists
and dissidents locked up in rat infested
prisons have committed no crimes except for
dreaming about freedom, justice and equality
for their country. Still worse, a few days
after Mr. Kerry returned home, over fifty
defenceless civilians have been gunned down
and countless others have been detained
and tortured for opposing land grab and

The young men and women condemned
confinement in dark jails are dreamers and
visionaries that want to see the transformative
power of freedom, dignity and justice. Like
Martin Luther King Jr., they too have a dream
that one day children of oppressors and the
oppressed will sit together as citizens of a
nation to decide the destiny and fate of their
country. They do not dream of revenge and
retribution but forgiveness and peace. As
Secretary Kerry correctly said during his
recent trip to Ethiopia, “Africans have an
opportunity to bend the arc of history towards
reform, not retribution; towards peace and
prosperity, not revenge and resentment.” That
is exactly what we aspire to see in Ethiopia,
a country wallowing in the quagmires of
poverty, tyranny and backwardness.
Mr. President, it is, therefore, with utmost
hope that I urge you, to do your level best
not to compromise our freedom and dignity
in exchange for short-term security concerns.
While the security concerns of the United
States in the Horn of Africa is understandable,
forging alliance with a terrorist regime will
have far more destabilizing impact in the long
term. If this tyranny and terrorism continues
unabated, Ethiopia will be another Rwanda
or Somalia. We Ethiopians do not wish that
to happen, a specter that is becoming more
and more imminent with each passing day
under the terrorist TPLF regime oppressing
our people with impunity.
Mr. President, we remember your speech and
promise to Africa that you made standing in
Accra: “No person wants to live in a society
where the rule of law gives way to the rule of

brutality and bribery. That is not democracy,
that is tyranny, and now is the time for it to
end.” Mr. President, we Ethiopians need to
end the corrupt tyranny that has made our
lives meaningless. Help us to end Apartheid
and state-sponsored terrorism in Ethiopia at
least by desisting from propping up those
who are oppressing and tormenting our
people.
Mr. President I loudly and clearly appeal
to you to help Ethiopia move in the right
direction. Yes, you can!
- Mr. President, Ethiopia needs freedom and
justice.
- Help us free our bloggers and journalists.
- Help us free Eskinder Nega and all political
prisoners.
- Help us free Zone 9 bloggers.
- We need freedom, more than food aid.
- Mr. President, help us free all political
prisoners.
- Help us stop the massacres and terrorism
against Ethiopians.
- Unites States, don’t support dictators in
Ethiopia.
- TPLF is a terrorist group. Don’t support it.
- President Obama, please stand with the
people of Ethiopia.
- President Obama help us to end Apartheid.
- Mr. President thank you for inspiring us to
tell the truth.
I sincerely apologize for the interruption and
inconvenience. I do hope that you understand
and stand with the oppressed people of
Ethiopia.
Most respectfully,
Abebe Gellaw

TZTA: Page 21: May 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Samuel Getachew

Everton Gordon Is A Model Citizen Activist

Everton G. Gordon
Everton G. Gordon might not be a
household name yet, but he is a determined
citizen that I respect a great deal.
The (interim) CEO of the Jamaican
Canadian Association of Toronto (JCA) has
a resume is a mixture of extensive successful
biography in academia, activism and social
justice engagement. Since arriving in
Canada in 1990, he has had a busy life.
From being a manager of a shelter program

at downtown's Sojourn House Refugee
Shelter, the gateway of many of Toronto's
newest immigrants and refugees, to being
an instructor at the Ryerson's University's
Continuing Education Suicide Prevention
and Intervention programme. At Seneca
College, he served as an instructor in its
Counseling & Disability Services program
by providing a variety of services such as
counseling, support, referral services as
well as mentorship. As an instructor, he is
making a positive impression to the future
guardian of Canada's social programs.

and acknowledged.

Gordon has been a popular anti-racism
course instructor at a wide variety of
venues and been a teacher on mental
health issues, mediation and criminal law
at a number of colleges in Toronto. He has
also been a mentor of countless new and
old immigrants navigate their way in their
adopted new country. Wherever he has
been stationed, he has expanded his role,
been an inclusive activist and helped create
a movement of good.

At the Jamaican Canadian Association
where he currently works, he has become
an activist CEO to the more than 50 year
old organization expands its services and
become self-sufficient.

I am proud to call him a mentor. That is
precisely why I nominated him for a
prestigious Aroni Image Awards earlier this
year. He is a worthy candidate. His decades
of social justice activism influenced by
Jesuit teachings that he passionately
follows, positive community work and
nation building deserves to be recognized

At the Margaret's Housing & Community
Support Services, where he served
previously for instance as manager of
its signature mental health & justice
program, he provided leadership in the
unique delivery of its services to its diverse
clients. At Sojourn House Refugee Shelter,
where he served as its manager of the
shelter program for six years, he provided
leadership and direction to new immigrants
via mentorship.

The first time I met Gordon was at Sojourn
House, though he vividly remembers
meeting me previously, where he had
invited me as a guest speaker. He wanted
me to talk about a unique program of
Maytree Foundation I was involved
in then. In his introduction of me, he
spoke eloquently of his own successful
biography to Canada's future citizens and
how we too can also attain it. He spoke
well, was poised to a fault and he never
seemed to patronize anyone of our future
destinations. It seemed he believed in our
hopes rather than our limitations.

Since then, I have witnessed him in action.
He has mentored me and many others
become successful Canadian citizens. I
have seen him, in admiration and respect,
as he is easily charmed by the music of
my native Ethiopia at Toronto's diverse
Ethiopian eateries and as strangers rush to
him for advice. He listens and he responds
well even if it compromises his leisure
time.
I recently witnessed him in awe in deep
conversation with one of Toronto's well
known activist, Gordon Cressy, as they
both planned on nation building projects
in his native Jamaica and Toronto and
how they can both cooperate to maximize
their potential. I was heartened to know
that there are indeed such people in our
backyards concerned for public good and
service.
What are his future plans? In a year,
Gordon expects to complete his PHD from
the University of Toronto's Sociology
Department as well continue to lead JCA
in a positive direction of long-term growth
and vision while continuing to mentor a
new generation of community leaders.
I have absolutely no doubt he will indeed
be successful.

Judge eyes Ethiopia reforms
Wyant departs job here to work on judiciary in developing nation
By: Mike McIntyre

PHIL HOSSACK / WINNIPEG FREE PRESS Enlarge Image

Chief Judge Ray Wyant

Chief Judge Ray Wyant is leaving the
provincial court to accept a unique contract
with the United Nations to consult on a
judicial project in Ethiopia.

One of Manitoba's most recognizable
judges is stepping down from the bench to
tackle what may be his biggest challenge
yet -- bringing judicial reform to a
developing Third World country.

Ray Wyant informed his colleagues
this week he was leaving his post in the
provincial court, effective May 16, to
accept a prestigious consulting project in
Ethiopia on behalf of the United Nations.

Wyant will spend the next several months
working on an extensive initiative for
all courts in Ethiopia, which includes
developing a judicial code of conduct, a
comprehensive training curriculum for
judges and reviewing rules and standards
of judicial ethics.

"I think it's going to be a huge opportunity
to make a difference," Wyant told the Free
Press. "It's a fairly unique thing. I think as
much consulting as I'll be doing, I'll also
be learning."

'I think it's going to be a huge opportunity
to make a difference' -- Ray Wyant. Wyant

is no stranger to taking on what may be
perceived as big projects and has one of the
more unique resumés. He has served in all
facets of the justice system after receiving
his law degree from the University of
Manitoba in 1978, including:
-- Spending his first seven years working
as a defence lawyer in private practice.
-- Spending the next 13 years working a
provincial Crown attorney, including a
stint as deputy director of prosecutions.
-- Spending the past 16 years working as a
judge, including a stint as the chief judge
of the provincial court.

Wyant even tried his hand at newspaper
reporting in the mid-1970s, working as an
intern at the Free Press, which included
a memorable project -- going undercover
as an inmate at Headingley Correctional
Centre and spending a night behind bars.
He still has the framed article, along with
his mug-shot photo that was included, in
his office.

Wyant has earned a reputation of being
a fair, caring judge who always goes
the extra step in engaging criminals in
his courtroom. Rather than just give a
lecture and hand down a sentence, Wyant
has always strived to learn what makes
criminals tick while attempting to find
solutions to avoid repeat appearances.

He summarized his views in a poignant
farewell sent to his colleagues on the bench
this week.

"It has been an honour and a pleasure to
work in our court. I will miss the daily
challenge of dealing with the people and
situations that come before us that touch
every part of a person's emotions," Wyant
wrote.

"We see the very raw underbelly of society.
We deal with the mad, the bad and the sad
charged with criminal offences and we
often see the very tragic consequences
of their crimes on others. It is a scarring

process for those victims and accused who
come before us -- and for us."
Wyant has been one of the more progressive
judges in Manitoba. He's long advocated
for cameras in the courtroom and has
publicly applauded a recent decision by
all three levels of court in the province to
launch a pilot project that has seen some
select cases broadcast live.
Wyant has also spent several years doing
a monthly appearance on a nationally
syndicated radio show out of Winnipeg
in which he takes live calls about the
criminal justice system. That type of
water-cooler discussion has often carried
over to the hockey rinks and grocery-store
aisles where members of the public will
often stop to give their two cents with the
always-engaging Wyant.

Wyant will fly to Ethiopia toward the
end of this month to begin the process of

working with all levels of judges in that
country. The contract runs through October
and could be extended to include other
nations, he said.

"It's an opportunity I felt I would be foolish
to pass up at this stage of my career and
after nearly 37 years of life in the criminal
justice system," said Wyant.

He won't be entirely gone from the local
judicial landscape. Wyant will have to
return to finish a few reserved cases he's
already presided over, and plans to apply
for the senior judges' program in Manitoba.
He would then join a handful of other
"retired" judges who are called to help out
and fill in when needed.
www.mikeoncrime.com
Republished from the Winnipeg Free Press
print edition May 10, 2014 B1

Dr. Zahir Dandelhai

DENTIST

NEW PATINT AND EMERGENCY WELCOM
Main Danforth the Dental Clinic
206-2558 Danforth Ave. Toronto ON
Monday to Saturday: 10:00 AM - 8:00 PM









Te l : ( 4 1 6 )

690-2438

Consultation free Service we give:
General Dentistory Work * Crown $ Bridge
Ortho (Braces * Root Canals, Dentures etc.
Denture * Implant * TMJ Problem
Long flexible hours days and evening schedules
FINANCING
All dental plans accepted

Smile
Again...

Smile Again...

TZTA: Page 22 April 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

How Does
Acupuncture Work?
Acupuncture involves the insertion
of hair-thin needles into the skin at
precise points known as acupuncture
points.

ሜይ 12 ቀን 2014
የአባላት ዓመታዊ አጠቃላይ ስብሰባ
የኢትዮጵያውያን ማህበር በቶሮንቶና አካባቢው የዳይሬክተሮች ቦርድ የአባላት ዓመታዊ አጠቃላይ ስብሰባ
ለእሑድ ጁን 15 ቀን 2014 ዓ.ም. ከ2 ፒኤ.ም. ጀምሮ ጠርቷል። እርስዎም ከታች በተጠቀሰው ቦታ
እንዲገኙ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
በዚህ ስብሰባ ላይ በአዲሱ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የቦርድ አባላት ምርጫም ይካሄዳል። ማርች 9 ቀን
2014 ዓ.ም. የተሻሻለው መተዳደሪያ ደንብ ቅጅም ከማህበሩ ጽህፈት ቤት ወይም ከማህበሩ ድረገጽ
(ዌብሳይት) www.ethiocommun.org ላይ ማግኝት ይቻላል።
የስብሰባው፡አድራሻ፡ 40 ዶንላድስ ኣቬኑ (ዶንላድስ እና ዳንፎርዝ፣ ከዶንላድስ ሳብዌይ አንድ ብሎክ ወደ ሰሜን )
ቀን፤ እሑድ ጁን 15 ቀን 2014 ዓ.ም.
ሰዓት፤ ከ 2 – 6 ፒኤ.ም. ነው።

According to traditional Chinese
medicine, acupuncture is based on the
theory that an essential life energy,
called Qi (chi), flows through the
body along channels called meridians.
Each meridian is connected to a
specific internal organ. When the flow
of Qi is blocked or out of balance,
illness or pain results. The stimulation
of acupuncture points along the
meridians releases the blockage of
Qi and promotes the smooth natural
flow of energy, restoring balance and
health to the body's systems.
According to Westernized medicine,
it is proposed that acupuncture
produces its effects through regulating
the nervous system. Acupuncture
stimulates the body to produce its
own pain relieving chemicals called
"endorphins". These chemicals mimic
morphine by attaching to opiate
receptor sites found throughout the
nervous system. Endorphins help to
block pain pathways that relay pain
messages from the body to the brain,
resulting in relief of pain, general
relaxation and biochemical restoration
of the body's own internal regulation
systems.
Acupuncture has been shown to aid
in the activity of immune system
cells at specific sites in the body.
In addition, studies have shown
that acupuncture may alter brain
chemistry by changing the release of
neurotransmitters and neurohormones
and therefore affecting the parts of
the central nervous system related
to sensation and involuntary body
functions, such as immune reactions
and processess that regulate a person's
blood pressure, blood flow and body
temperature.

ከሰላምታ ጋር

ወሰን ይጥና በየነ
ፕሬዝዳንት

ማሳሰቢያ፡ አባልነት እና ክፍያን በተመለክተ
አዲስ አባላት እንድትመዘገቡ፤ ነባር አባላት ደግሞ የዓመቱን የአባልነት ክፍያ በማህበሩ ጽህፈት ቤት
በመገኘት እንድታጠናቅቁ በትህትና እናሳስባለን። የዓመቱን ክፍያ አጠናቀው ከሆነ ምስጋናችንን
እናቀረባለን።

The improved energy and biochemical
balance produced by acupuncture
stimulates the body's natural healing
abilities, reducing inflammation, and
promoting physical and emotional
well-being
http://www.lakeshorechiropractic.
com/
For more information call: 416-7337760

9 Timeless Nutrition Tips for Any Age

Your health is your life. Make it a priority.

There are a zillion nutrition tips floating
around out there. Here are a few simple ones
that have worked well for me over the years.

1. Limit junk food or don’t eat it at
all. – Whatever junk food you have in your
kitchen, throw it out and replace it with
healthy foods and snacks. Look into other
ways to comfort yourself and think of food
as nutrition, not entertainment or emotional
fodder.

2. Go on a healthy food shopping
spree. – Don’t look at prices. Buy items
that are healthy and appealing. Fill your
cupboards, pantry and fridge with healthy
foods so you will not feel like your kitchen is
empty.

3. Limit eating out. – Most restaurant
food has high amounts of sodium, sugar and

fat. There are few exceptions. Spend more
time with family or friends cooking together,
or enjoy cooking for yourself.

4. Visit a farmer’s market. – Because
farmers markets make buying healthy food
fun and interesting. Most of the produce
will be freshly picked, and taste heavenly
compared to the refrigerated and thawed
produce we get at grocery stores. Many
farmer’s markets have healthy homemade
jams, local honey, hot sauce, or pickled this
and that.

5. Cut out the white stuff. – Sugar
has zero nutrition. Cut out high fructose corn
syrup and artificial sweeteners, too. Sugar is
linked to the growing obesity epidemic in the
US and the rising rates of diabetes. It is also
linked to heart disease, which remains the
number one killer of people in the US. Use
natural sweeteners in baking like raw honey,
date sugar or molasses, which retains high

amounts of nutrients.

6. Exercise. – No level of nutrition
can make up the difference for lack of
exercise. Walking counts, as does taking
the stairs instead of the elevator. Dr. Walter
Willett of Harvard’s School of Public Health
places exercise at the foundational base of his
food pyramid.

7. Eat at a table. – According to
Michael Pollan’s latest book, Food Rules: An
Eater’s Manual, “No, a desk is not a table. If
we eat while we’re working, or while watching
TV or driving, we eat mindlessly, and as a
result eat a lot more than we would if we were
eating at a table, paying attention to what
we’re doing. When eating somewhere other
than a table, stick to fruits and vegetables.”

8. Eat smaller portions by buying
smaller plates. – I gave my giant-sized dinner
plates to the Salvation Army and bought
smaller square plates. And I eat less because

of it. According to Brian Wansink, author of
Mindless Eating: Why We Eat More Than
We Think, in a study focused on size illusions,
“People with a large bowl and a three-ounce
scoop dished out 57 percent more ice cream
than those given a smaller bowl and smaller
scoop.”

9. Cut out ‘beverages’ and drink
water. – Water is free, whereas most beverages
come with a price – a health price and a
financial price. One popular 12-ounce soda
boasts a whopping 150 calories, and it offers
no nutrition. As a treat, drink tea instead of
soda.
Remember, it only takes 21 days of doing
something to make it a habit. So pick one of
the tips above and start making it a healthy
habit today.
Aquarian’s Daily Thought

Ultra

Pharmacy

TZTA: Page 23: April 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Bloor

Service we Provide

WeehaveeOpeneddTheeSecondd
UltraaPharmacyyatt12544BloorrSt.
ComeeanddVisttuss

Ontario Drug Benefit Accept
All insurance plan Accepted
Free Consultation
Walk – in Clinic
Free delivery service
(Around GTA)
Speak Your language
10% Seniors discount
No $ 2:00 Deductable
Deductable for Senior

ለሁሉምምየመድሓኒትትአገልግሎትትወደደ
UltraaPharmacyyእናናUltraaBloorrPharmacy
yይምጡ

Mortgage help for every one!!

ሞርጌጅ (Mortgage) ለእያንዳንዳችን የረዳናል!!
ይኸውም፦

• አዲስ ቤት ለመግዛት ብድር ሲያስፈልግ!
• የሚኖሩበትን ቤት (Refinance) ሪፋይናንስ ለማድረግ ብድር ሲያስፈልግ!
• (Consolidate Debt) እዳ ጣሪያ ደርሶ መክፈል ሲያቅት፣ የግል ንብረት ለምሳሌ
የገዙት ቤት ሳይነካ፣ ኪሳራ ሳይገባ፣ እዳው ተቃሎ፣ ባጀት ተስተካክሎ በሰላም
እንዴት እንደሚኖር ይረዳናል!
• ወይም ቤትዎን ፋይናንስ ማድረግ ከፈለጉ ብድር እንዴት እንደምታገኙ ምክር
እንሰጣለን!

ለማንኛውም ስልክ ደውሉልኝ፣ ልረዳችሁ እችላለሁ...

አሁን የምሰራበት የሞርጌጅ ድርጅት...

• ከ30 ዓመት በላይ ልምድ ያላቸው በሞርጌጅ ኤክስፐርት የሆኑ ባለሙያዎች አሁን
እየሰሩ ይገኛሉ።
• ብድር ከሚስጡ ብዙ ዓይነት ባንኮች፣ የቤት መግዣ ብድር ሰጭ ድርጅቶች፣
ክሬዲት ዩንየን፣ የግል ገንዘብ አበዳሪዎች አብረን እየሰራን እንገኛለን።
• ትክክለኛ ዋጋና በጣም ቅናሽ የቤት መግዣ ብድር ለማግኘት እናንተን ወክለን
ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር ድርድር እናደርጋለን።
• ባቀርባችሁት ማመልከቻ መሠረት ጉዳያችሁ የት እንደደረሰ እንድታውቁት
በየደረጃው ዝርዝር መረጃ ባለማቋረጥ እንድታገኙ እናደርጋለን።

ስለማንኛውም ስለ ሞርጌጅ መረጃ ለማግኘት ከጁን 30 ቀን 2014 ዓ.ም. በፊት ለመገናኘት
ቀጠሮ ከወሰዳችሁ የ$10፡00 የ(Gift card) ወይም የስጦታ ካርድ እንሰጣለን።
Marlon Fernando Mortgage Agent
License # M14000139

ስለሆነም የበለጠ ለመረዳት ደውሉልን

(416) 897-7043

የስልክ ቁጥራችን፦
E-mail:- [email protected]

TZTA: Page 24: April 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter
0114-27 2014 Easter Africa_CP_11x17_TZTA_01.pdf

C

M

Y

CM

MY

CY

CMY

K

1

3/13/14

12:48 PM

Sponsor Documents

Or use your account on DocShare.tips

Hide

Forgot your password?

Or register your new account on DocShare.tips

Hide

Lost your password? Please enter your email address. You will receive a link to create a new password.

Back to log-in

Close